id
stringlengths
8
13
url
stringlengths
36
41
title
stringlengths
14
73
summary
stringlengths
6
277
text
stringlengths
318
10.6k
48946713
https://www.bbc.com/amharic/48946713
የቀደመው ዘመናዊ ሰው ከአፍሪካ ውጪ ተገኘ
ተመራማሪዎች ከዘመናዊ ሰው ጋር ተቀራራቢ የሆነ ዝርያ ከአፍሪካ ውጪ አገኙ።
በግሪክ የተገኘው የራስ ቅል አውሮጳ በኒያንደርታሎች በተወረረችበት ወቅት 210 ሺህ ዓመት ያስቆጠረ ነው ተብሏል። ጥናቱ ይፋ እንዳደረገው፤ የሰው ልጅ ከአፍሪካ ወደ አውሮጳ ቅድመ ፍልሰት ስለማድረጉ ታሪክ ምንም አይነት የዘረመል ማስረጃ የለውም ለሚለው ሌላ አስረጅ ሆኖ ቀርቧል። ይህ ግኝት የታተመው 'ኔቸር' በተሰኘው ጆርናል ላይ ነው። ተመራማሪዎች በ1970ዎቹ በግሪክ አፒዲማ ዋሻ ውስጥ ሁለት ጠቃሚ ቅሪተ አካል አግኝተው ነበር። • ለባለስልጣናቱ ግድያ አዴፓ ራሱን ተጠያቂ እንዲያደርግ ህወሐት ጠየቀ • ...
news-45022403
https://www.bbc.com/amharic/news-45022403
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በአሜሪካ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የሰጡት ምላሽ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በአሜሪካ ሚኒሶታ ግዛት የሚገኙ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያንን በትልቅ መሰብሰቢያ ውስጥ አግኝተው ከነጋገሩ በኋላ በተዘጋጀ የእራትና የውይይት መረሃ ግብር ላይ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በውይይቱ ላይ እንደተናገሩት ባለፉት አራት ዓመታት እንቅልፍ ተኝተው እንደማያውቁ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ እንዳለፉ አስታውሰው በተለይ ከአራት ወራት በፊት የእስር ማዘዣ ወጥቶባቸው እንደነበርም ተናግረዋል። የእስር ማዘዣው ከየትኛው ወገን እንደመጣ በግልፅ ባይናገሩም ከሀገር እንዲወጡ የሚያስገድዱ ጫናዎች እንደነበሩም ጠቁመዋል። "እኛም አንወጣም ብለን እዚያው የሚመጠውን ሁሉ ለመጋፈጥ ቆርጠን ቆይተናል ምክንያቱም ከሃገር የወጡ አልተመለሱም። ለዚህም ነው እዚህ ቦታ ላይ ልንደርስ የቻለ...
news-56304723
https://www.bbc.com/amharic/news-56304723
ዩኬ ለየመን የምትሰጠውን እርዳታ መቀነሷን የረድኤት ድርጅቶች አወገዙ
የረድዔት ድርጅቶች የዩናይትድ ኪንግደም መንግሥት በየመን ላይ ያደረገውን የእርዳታ ቅነሳ አወገዙ።
በመቶ የሚቆጠሩ የረድዔት ድርጅቶች ተቀባይነት የለውም በሚልም ነው ያወገዙት። በዘንድሮው ዓመት ለመካከለኛ ምስራቋ አገር፣ የመን 87 ሚሊዮን ፓውንድ እርዳታ እንደሚሰጥ እንግሊዝ ቃል ገብታለች። ከአመት በፊት የነበረው ዕጥፍ ፣ 164 ሚሊዮን ፓውንድ ነበር። የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃለ አቀባይ በበኩላቸው መንግሥታቸው የየመንን ህዝብ ለመርዳት የገባውን ቃል አያጥፍም ብለዋል። ነገር ግን የመን ከመካከለኛው ምስራቅና አፍሪካ አገራት መካከል የዩኬ እርዳታ ሊያሽቆለቁልባት ይችላል ከተባሉት ዋነኛዋ እንደ...
news-47851138
https://www.bbc.com/amharic/news-47851138
በሰሜን ሸዋ በተከሰተ ግጭት ህይወት ጠፍቷል ንብረት ወድሟል
ቅዳሜና እሁድ በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታና ግድም ወረዳ ውስጥ በተለያዩ አካባቢዎች ባጋጠመ ግጭት ሰዎች መሞታቸውንና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱ ተነገረ።
በባለፈው ሳምንት ማብቂያ ላይ ተከስቶ ውጥረት ቅዳሜ እለት ተቀሰቅሶ እሁድም በቀጠለው ግጭት የዘጠኝ ሰዎች ህይወት መጥፋቱንና በርካቶች መቁሰላቸውን የአጣዬ ከተማ ከንቲባ አቶ ጌታቸው በቀለ ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ገልጸዋል። • አወዛጋቢው ግጭት በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ከንቲባው ጨምረውም በግጭቱ የታጠቁ ኃይሎች መሳተፋቸውንና የዘረፋ ድርጊትም ተከስቶ እንደነበር ተናግረው ክስተቱ ከክልሉ ልዩ ኃይል አቅም በላይ በመሆኑ የሃገር መከላከያ ሠራዊት እንዲገባ መደረጉንም አመልክተዋል። ግጭ...
news-54187347
https://www.bbc.com/amharic/news-54187347
የናይጄሪያዋ ግዛት ደፋሪዎች እንዲኮላሹ በህግ ፈቀደች
የናይጄሪያዋ ካዱና ግዛት ደፋሪዎች በህክምና እንዲኮላሹ ህግ አፅድቃለች።
የግዛቷ አስተዳዳሪ ናስር አህመድ ኤል ሩፋይ ባለፈው ሳምንት የቀረበላቸውን ረቂቅ ህግ በትናንትናው እለት በመፈረም አፅድቀውታል። ህጉ ከአስራ አራት አመት በታች ያሉ ህፃናትን የደፈሩ እንዲኮላሹ ብቻ ሳይሆን የሞት ፍርድንም አካቷል። የተደፈሩት ደግሞ ከአስራ አራት አመት በላይ ከሆኑ በህክምና እንዲኮላሹ እንዲሁም የእድሜ ልክ እስራት ቅጣት ይጠብቃቸዋል። ህፃናትን የሚደፍሩ ሴቶችም ቢሆኑ የማህፀን ቱቧቸው እንዲወገድ የሚደረግ ሲሆን የሞት ቅጣትም በተጨማሪ ተካቶበታል። የመደፈር ጥቃት የደረሰባቸው ከአስራ አራ...
48701205
https://www.bbc.com/amharic/48701205
በጋሪሳ ዩኒቨርስቲ ጥቃት ለ148 ህይወት መጥፋት ተጠያቂ የተባሉ ሶስት ሰዎች ተፈረደባቸው
ሶስት ግለሰቦች የዛሬ አራት ዓመት በኬንያ ጋሪሳ ከደረሰው ጥቃት ጋር በተያያዘ ተከሰው ፍርድ ተበይኖባቸዋል።
ራሺድ ቻርልስ ምቤሬሶ፣ ሞሐመድ ዓሊ አቢካር እና ሃሳን ኤዲን ሃሳን የተሰኙት እኒህ ግለሰቦች የጋሪሳውን ጥቃት ካቀነባበሩ መካከል ናቸው ተብለው ነው ፍርድ የተሰጠባቸው። አራት የታጠቁ ሰዎች ጋሪሳ ዩኒቨርሲቲ ገብተው 148 ተማሪዎችንና ሠራተኞች ነፍስ ያጠፉት በጎርጎሳውያኑ 2007 ላይ ነበር። • ኬንያ ሺሻን አገደች ግለሰቦቹ የአል-ሸባብ አባል ናቸው በሚልም ነው ፍርድ የተሰጠባቸው። አራተኛው ተከሳሽ ግን ነፃ ሆኖ በመገኘቱ ሊለቀቅ እንደቻለ ታውቋል። ነፃ የወጣውን ግለሰብ ጨምሮ ሶስቱ ግለሰቦቹ ኬንያውያን...
45675456
https://www.bbc.com/amharic/45675456
የአሜሪካው ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዕጩ ብሬት ካቭና የፍርድ ቤት ውሎ
በአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ለሃገሪቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ኃለቃነት ከወራት በፊት የታጩት ዳኛ ብሬት ካቭና በወሲባዊ ጥቃት ተጠርጥረዋል።
ጉዳዩ የአሜሪካ መገናኛ ብዙሃን አፍ ማሟሻ ከሆነ ቢሰነባብትም በስተመጨረሻ ወደ ሃገሪቱ ህግ መወሰኛ ምክር ቤት ደርሷል። ጥቃቱን አድርሰዋል የተተባሉት ዕጩ ብሬት እና ወሲባዊ ጥቃት ደርሶብኛል ያሉት ዶ/ር ክርስቲን ብላሲ ፎርድ በሴናቶሮች ፊት ቀርበው የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጥተዋል። ዳኛ ብሬት ካቭና ወሲባዊ ጥቃቱን አልፈፀምኩም ሲሉ ስሜታዊነት በተሞላበት መልኩ ክሱን አጣጥለዋል። •የሰሞኑ የአዲስ አበባ እስርና ሕጋዊ ጥያቄዎች ከሳሽ ዶ/ር ክርስቲን ፎርድ በበኩላቸው ሰውየው ከ30 ዓመታት በፊት ያደረ...
news-46601907
https://www.bbc.com/amharic/news-46601907
ለፖለቲካ ፍላጎት የተጋጋለ ግጭት ነው፡ ሙስጠፋ ኡመር
የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር የሆኑት አቶ ሙስጠፋ ኡመር የግጭቱን መንስዔ ሲያስረዱ፤ በግጦሽ መሬት ሰበብ ከኃይለስላሴ መንግሥት ጀምሮ በተደጋጋሚ ግጭቶች ይከሰቱ እንደነበረ አስታውሰው፤ ''ካለፉት ሶስት ዓመታት ወዲህ ግን ሆነ ተብሎ የፖለቲካ ፍላጎት ተጨምሮበት የተጋጋለ ግጭት ነው'' ይላሉ።
ከጥቂት ዓመታት በፊት ተቀስቅሶ የነበረውን የኦሮሞ ወጣቶች ተቃውሞ ለማዳከም በወቅቱ ስልጣን ላይ የነበሩ ሰዎች የሶማሌ ፖሊስን አንቀሳቅሰው በኦሮሚያ እና ሶማሌ ደንበር አዋሳኝ ስፍራዎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድረሰዋል ይላሉ አቶ ሙስጠፋ ኡመር። • ፓርቲዎች የምርጫ ቦርድን በሚመለከት ረቂቅ አዋጅ ላይ እየመከሩ ነው ከዚህ በፊት የነበረው ግጭት ያደረሰው ጉዳት ከፍተኛ ነበረ። በግጭቱ የተጎዱ በሁለቱም በኩል ያሉት ኃይሎች ቁጭት እና ንዴት ስላለባቸው ግጭት እንዲቀጥል እያደረጉ ነው። አሁንም ግጭቱ እንዲቀጥል ...
news-49982797
https://www.bbc.com/amharic/news-49982797
በአፍሪካ የመጀመሪያው ስማርት ስልክ ማምረቻ ፋብሪካ በሩዋንዳ ተከፈተ
ሩዋንዳ በአፍሪካ የመጀመሪያውን ስማርት ስልክ ማምረቻ ከፈተች። ፋብሪካው በዋና ከተማዋ ኪጋሊ የሚገኝ ሲሆን በምረቃው ላይ ፕሬዚደንት ፓል ካጋሜ ተገኝተዋል።
በማራ ግሩፕ በተሰኘ የቴክኖሎጂ ኩባንያ፣ ማራ ኤክስና ማራ ዜድ ስማርት ስልኮችን የሚያመረተው ይህ ፋብሪካ ስልኮቹ የጎግልን አንድሮይድ ኦፕሬቲንግ ሲስተም እንደሚጠቀሙ ተናግሯል። ስልኮቹ 5500 ብርና 3700 ብር አካባቢ ዋጋ ተተምኖላቸዋል። • እየበረታ በመሄድ ላይ ያለው የዋጋ ንረት አዙሪት • ራስዎን ካላስፈላጊ የስልክ ጥሪ እንዴት ይታደጋሉ? ሰኞ ዕለት ፋብሪካውን ጋዜጠኞች ተዟዙረው እንዲጎበኙ ከተደረገ በኋላ "ይህ በአፍሪካ የመጀመሪያው ስማርት ስልክ ማምረቻ ነው" ብለዋል የማራ ግሩፕ የበላይ ኃላፊ ...
news-55905197
https://www.bbc.com/amharic/news-55905197
ጃክ ፓላዲኖ፡ የቢል ክሊንተን የትዳር መማገጥ ዜናን ያድበሰበሰው ሰው አስገራሚ አሟሟት
ዕውቁ የዝነኞች የግል መርማሪ በካሜራው ምክንያት ገዳዮቹን አጋለጠ።
ጃክ ፓላዲኖ ይባላል፡፡ ትናንትና 76 ዓመቱ ነበር፡፡ ዛሬ እንኳ የለም፡፡ በአሜሪካ ዕውቅ የግል ወንጀል መርማሪና ጉዳይ አስፈጻሚ ነበር፡፡ ባለፈው ሐሙስ ለታ ወንበዴዎች ድንገት ያዙት፡፡ ሳንፍራንሲስኮ በሚገኘው ቤቱ ደጅ ላይ ነው ማጅራቱን የቆለፉት፡፡ ታገላቸው፡፡ ጣሉት፡፡ ድንገት ግን አንዲት የድሮ ካሜራውን ይዟት ነበር፡፡ እነሱ ሊቀሙት ይታገሉት ነበር፡፡ ካሜራዋን። እንደምንም ብሎ ተጫናት፡፡ ፎቶ አነሳች፡፡ ወንደበዴዎቹ ጭንቅላቱ ላይ ባደረሱበት ጉዳት ኋላ ላይ ነፍሱ ከሥጋው ብትለይም ፖሊስ ጥፋተኞቹን...
news-55876977
https://www.bbc.com/amharic/news-55876977
ኮሮናቫይረስ፡ በአሜሪካ ሎስ አንጀለስ የኮቪድ ክትባትን የሚቃወሙ ሰልፈኞች ከፖሊስ ተጋጩ
በአሜሪካ፣ ካሊፎርኒያ ግዛት፣ ሎስ አንጀለስ ከተማ የኮቪድ ክትባት ውሸት ነው የሚሉ ቀኝ አክራሪዎች ከፖሊስ ጋር ተጋጭተዋል፡፡
ከፖሊስ ጋር የተጋጩት ክትባት እየተሰጠበት የሚገኘውን የዶገር ስታዲየም በቁጥጥር ሥር ማዋላቸውን ተከትሎ ነው፡፡ ሰልፈኞቹ ይህን የክትባት መስጠቱ ሂደት ቢያንስ ለአንድ ሰዓት ያህል እንዲስተጓጎል አድርገዋል፡፡ ቁጥራቸው 50 የሚሆኑ የጸረ ክትባት አቀንቃኞች ስታዲየሙን ለማዘጋት የቻሉት መግቢያውን በመዝጋት ጭምር ነው፡፡ ክትባት ለማግኘት ሰልፍ ላይ የነበሩ በርካታ መኪኖች በነዚህ የክትባት ተቃዋሚዎች ምክንያት አገልግሎት ሳያገኙ ተመልሰዋል፡፡ ሰልፈኞቹ የኮቪድ ክትባት የተጭበረበረ ስለመሆኑ የሚያወሱ መፈክሮ...
news-52932155
https://www.bbc.com/amharic/news-52932155
ለሥራ ቢሮ መሄድ ብሎ ነገር ከናካቴው ሊቀር ይሆን?
ለብዙዎቻችን ቤታችን ቢሯችን ሆኖ ሰንብቷል፤ በኮሮናቫይረስ ተህዋስ ምክንያት። ይህ ጽሑፍ እየተሰናዳ ያለውም በአንድ ከቤቱ እየሰራ በሚገኝ የቢቢሲ ሠራተኛ ነው።
እንቅስቃሴዎች ውስን ይሆናሉ መኝታን ቢሮ ማድረግ ይቀጥል ይሆን? እርግጥ ነው ከቤት ሆኖ መሥራት በድኅረ ኮሮናቫይረስ ዘመን ደንብ የሚሆንባቸው መሥሪያ ቤቶች እንደሚኖሩ ከወዲሁ እየተነገረ ነው። ይህ ሀቅ ከኩባንያ ኩባንያ ቢለያይም ቅሉ፤ ቀጣሪዎች በዚህ አጋጣሚ ሠራተኞቻቸው ከቤት ሲሰሩ ኩባንያቸው ውጤታማና ወጪ ቆጣቢ እንደሚሆን በትንሹም ቢሆን ተረድተዋል። በዚህ ሀሳብ ገፍተውበት ቢሮ ድርሽ እንዳትሉ ቢሉንስ? ይህ የማይመስል የነበረ ነገር በብዙ ኩባንያዎች ዘንድ እየተጤነ ነው። "ለምን ቢሮ እንከራያለን?"...
news-53018870
https://www.bbc.com/amharic/news-53018870
ፊልም ለመቅረጽ ሲል የጎዳና ተዳዳሪዎችን መርዝ ያበላው ሰው በቁጥጥር ሥር ዋለ
በአሜሪካ ካሊፎርኒያ አንድ ግለሰብ ስምንት የጎዳና ተዳዳሪዎችን አፍዝ አድንግዝ እጽ በምግብ ለውሶ ሰጥቷቸዋል፡፡
ዊሊያም ሮበርት ኬብል የ38 ዓመት ጎልማሳ ሲሆን ይህን አደንዛዥ መርዝ ለጎዳና ተዳዳሪዎቹ ከሰጣቸው በኋላ ሲሰቃዩ እርሱ ይቀርጻቸው ነበር ተብሏል፡፡የጎዳና ተዳዳሪዎቹ በተመገቡት የተመረዘ ምግብ የተነሳ ሆስፒታል ነው የሚገኙት፡፡ ተከሳሹ ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ 19 ዓመት ዘብጥያ ይወርዳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡የኦሬንጅ ወረዳ የሕግ ጠበቃ ቶድ ስፒዘር እንደተናገሩት ተከሳሹ እነዚህን ሰዎች የመረጣቸው ድህነታቸውን ተጠቅሞ ነው፡፡ የነርሱን ስቃይ በካሜራ ቀርጾ እርሱ ለመዝናኛነት ሊያውለው ነው ያሰበው፤ ይህ ጭካኔ ነ...
news-46176341
https://www.bbc.com/amharic/news-46176341
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ያገረሸው የኢቦላ ወረርሽኝ በታሪኳ ታይቶ አይታወቅም
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በቅርቡ ያገረሸው ኢቦላ ወረርሽኝ በአገሪቷ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና አሰከፊ ነው ሲሉ የአገሪቷ ጤና ጥበቃ ሚንስትር አስታውቀዋል።
የህክምና ባለሙያዎች የኢቦላ ሥርጭትን ለመግታት ክትባት እየሰጡ ነው። ከባለፉት አራት ወራት ጀምሮ ቢያንስ 200 ሰዎች በወረርሽኙ ሕይወታቸው ሲያልፍ ወደ 300 የሚሆኑ የተጠረጠሩ ህመምተኞች ተገኝተዋል። ወረርሽኙን ለመግታት የተለያዩ ጥረቶች እየተደረገ ሲሆን እስካሁን 25 ሺህ ለሚሆኑ ሰዎች ክትባት ተሰጥቷል። ይሁን እንጂ የአገሪቱ ፖለቲካዊ አለመረጋጋትና የጤና ባለሙያዎች ላይ በተለያየ ጊዜ ጥቃት በመድረሱ ለዓመታት ወረርሽኙን ለመቆጣጠር የሚደረገውን ጥረት ተፈታትኖታል። • ኢቦላ በኮንጎ እየተዛመተ ነው ...
news-56318086
https://www.bbc.com/amharic/news-56318086
ትግራይ፡ በእስር ላይ የሚገኙት የህወሓት አመራር አባላት 'ክሳችን ፖለቲካዊ ነው' ማለታቸው ተነገረ
አዲስ አበባ ውስጥ በእስር ላይ የሚገኙት የቀደወሞው ህወሓት ከፍተኛ አመራሮች የቀረበባቸው ክስ ፖለቲካዊ ነው ብለው እንደሚያምኑ ተናገሩ።
እስረኞቹ ይህንን የተናገሩት ስለእስር አያያዛቸው ሁኔታ ለመመልከት ለጎበኟቸው ለኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ለዳንኤል በቀለ (ዶ/ር) እና ለኮሚሽኑ ከፍተኛ ባለሙያዎች ነው። ኮሚሽኑ ባለፈው ቅዳሜ የካቲት 27/2013 ዓ.ም የጎበኟቸው አብረሀም ተከስተ (ዶ/ር)፣ አምባሳደር አባይ ወልዱ፣ አቶ ስብሃት ነጋ፣ አምባሳደር አባዲ ዘሙ፣ አቶ ቴዎድሮስ ሐጎስ፣ ሰለሞን ኪዳኔ (ዶ/ር)፣ አዲስ ዓለም ባሌማ (ዶ/ር)፣ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም፣ ወ/ሮ ሙሉ ገብረ እግዚአብሔር፣ ወ/ሮ ቅዱሳን ነጋን ጨምሮ ...
52627587
https://www.bbc.com/amharic/52627587
ኮሮናቫይረስ፡ በሊባኖስ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ችግር ውስጥ ናቸው- የኢትዮጵያ ቆንስላ
በሊባኖስ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ ሙሉ በሙሉ የእንቅስቃሴ ገደብ ተጥሏል። የተጣለው የሰዓት እላፊ ከነገ ምሽት ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን ሲሆን እስከ ሰኞ ማለዳ ድረስ ይቆያል ተብሏል።
ከዚህ ቀደም የተጣለው የእንቅስቃሴ ገደብ ከተነሳ በኋላ ለአንድ ወር ያህል በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መጥቷል። ዜጎች " ቤታቸው መቀመጥ አለባቸው አስቸኳይ ጉዳይ ካልገጠማቸው በስተቀር ወደ የትም መሄድ የለባቸውም" ያሉት የአገሪቱ የማስታወቂያ ሚኒስቴር ማናል አብደል ሳማድ ናቸው። እንደ ጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ መረጃ ከሆነ በአገሪቱ 870 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ ከእነዚህም መካከል 26 ሰዎች መሞታቸው ተገልጿል። የኛ ሰው በሊባኖስ በሊባኖስ በርካታ ኢትዮጵያውያን በዝቅተኛ ሥራ ላ...
news-56674360
https://www.bbc.com/amharic/news-56674360
ትግራይ፡ የኢትዮጵያ ሠራዊት ትግራይ ውስጥ ግድያ ፈጽሟል መባሉን ሐሰት ነው አለ
በትግራይ ክልል ውስጥ በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ተፈጸሙ የተባሉት የመብት ጥሰቶች ሐሰት ናቸው ሲል ሠራዊቱ ምላሽ ሰጠ።
የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል መሐመድ ተሰማ ለአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ ላይ እንደተናገሩት "ትግራይ ውስጥ ሠራዊቱ ንጹሃንን ፈጅቷል በሚል የሚናፈሰው ሐሰተኛ ወሬ በህወሓት ተላላኪዎች የተቀነባበረ ነው" ሲሉ ተናግረዋል። ጨምረውም የመከላከያ ሠራዊቱ በወሰደው እርምጃ "የህወሓት ቡድን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ መደመሰሱን" ተናግረው፤ ይሁን እንጂ የቀሩ የቡድኑ አንዳንድ አባላት "የሸፍታነትን ባህሪ ተላበሰው፤ አካባቢዎች በአሳቻ ስፍራ ላይ በሕዝቡ...
news-52211338
https://www.bbc.com/amharic/news-52211338
ኮሮናቫይረስ፡ የአሜሪካዋ ግዛት ዊስኮንሰን አስገዳጁን ቤት የመቀመጥ ሕግ ተላልፋ ምርጫ አካሄደች
በኮሮናቫይረስ በርካታ ዜጎቿን እያጣች ባለችው አሜሪካ በበርካታ ግዛቶች ቤት የመቀመጥ አስገዳጅ ሕግ ቢወሰንም የዊስኮንሰን ግዛት ይህንን ተላልፋ በትናንትናው እለት ምርጫ አካሂዳለች።
ጥቂት ቁጥር ባላቸው የምርጫ ጣቢያዎችም በርካታ ሰዎች ተሰልፈው ታይተዋል። የምርጫ ጣቢያ ሰራተኞችም ኦክስጅን መተላለፊያ ያለው ከእግር እስከ ጭንቅላት የሚሸፍን አልባሳት ለብሰው ታይተዋል። የዊስኮንሰን አስተዳዳሪ ምርጫውን ወደ ሰኔ ለማስተላለፍ አቅደው የነበረ ቢሆንም ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይህንን ውሳኔ ሽሮ ምርጫው መካሄድ አለበት ብሏል። •በኮሮናቫይረስ ከተያዙት ኢትዮጵያዊያን ሦስቱ የአንድ ቤተሰብ አባላት ናቸው •"ከቤት አትውጡ የሚሉን ልጆቼን ምን እንዳበላቸው ነው?" ቀጣዩ የዴሞክራቲክ ፓርቲን ወክለው ...
news-51016945
https://www.bbc.com/amharic/news-51016945
በጀነራል ሶሌይማኒ ቀብር ላይ ከ35 በላይ ሰዎች ተረጋግጠው ሞቱ
በጀነራል ቃሲም ሱሊማኒ የቀብር ስነ-ስርዓት ላይ በተፈጠረ መረጋገጥ ቢያንስ 35 ሰዎች መሞታቸውን የኢራን መገናኛ ብዙሃን ዘገቡ።
እንደ መገናኛ ብዙሃኑ ዘገባ ከሆነ፤ ተጨማሪ 48 ሰዎች በጀነራሉ የትውልድ ከተማ ኬርማን ተረጋግጠው ጉዳት ደርሶባቸዋል። በፕሬዝደንት ትራምፕ ትዕዛዝ የተገደሉት ጀነራል ቃሲም ሱሊማኒ በትውልድ ከተማቸው ግብዓተ መሬታቸው እየተፈጸመ ይገኛል። በኢራቅ ባግዳድ ባሳለፍነው ዓርብ የተገደሉት ጀነራሉ፤ አስክሬናቸው ከኢራቅ ወደ ኢራን ሲጓዝ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ኢራቃውያን አደባባይ ወጥተው ሸኝተዋል። ኢራቃዊያን የጀነራሉን አስክሬን ሲሸኙ ''ሞት ለአሜሪካ'' ሲሉ ተደምጠዋል። ጀነራል ቃሲም ሱሊማኒ በመካከለኛው ምስ...
news-56391279
https://www.bbc.com/amharic/news-56391279
ተቃዋሚዎች የአርጀንቲናው ፕሬዝደንት ያሉበትን መኪና መስታወት ሰባበሩ
በርካታ ተቃዋሚዎች የአርጀንቲው ፕሬዝደንት አልቤርቶ ፈርናንዴዝን የያዘችውን መኪና ማጥቃታቸው ተሰማ።
ይህ የሆነው ፓታጎኒያ በተሰኘችው ግዛት ሲሆን ፕሬዝደንቱ 'ሚኒባስ' ውስጥ ነበሩ ተብሏል። በደቡባዊቷ የአርጀንቲና ክፍለ ግዛት ቹቡት በሚገኝ አንድ የሕብረተሰብ ማዕከል ውስጥ የነበሩት ፕሬዝደንቱ በተቃዋሚዎች ተከበው ድንጋይ ተወርውሮባቸዋል። ተቀዋሚዎቹ የፕሬዝደንቱ መኪና በመክበብ ተሽከርካሪዋ ላይ ጉዳት አድርሰዋል። ፕሬዝደንቱ ወደ ሥፍራው ያቀኑት በአካባቢው የተነሳውን ሰደድ እሣት ተከትሎ አንድ ሰው መሞቱን በርካቶች መጎዳታቸውን በማስመልከት ነው። ነገር ግን ተቃውሞው በቹቡት ግዛት ሊካሄድ ነው የተባለው...
news-56276139
https://www.bbc.com/amharic/news-56276139
ትግራይ፡ የተባበሩት መንግሥታት በትግራይ ግጭት ከባድ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ተፈጽመዋል አለ
በትግራይ ግጭት የተሳተፉ አካላት "የጦር እና በሰብአዊነት ላይ የተፈጸሙ ወንጀሎች ፈጽመው ሊሆን እንደሚችል" የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ሚሸል ባሽሌት ገለጹ።
ኮሚሽነሯ ዛሬ [ሐሙስ] ከትግራይ የሚወጡ ተያያዢነት ያላቸውና ተአማኒ ሪፖርቶች በግጭቱ ውስጥ ተሳታፊ በሆኑ የተለያዩ ወገኖች የተፈፀሙ ከባድ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች እና የሰብአዊ እርዳታ ሕጎች ጥሰት ማመልከታቸውን ተናግረዋል። በዚህም የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በትግራይ ክልል ተፈጸሙ የተባሉትንና እንደ ጦር ወንጀል ሊቆጠሩ የሚችሉ ሪፖርት የተደረጉ የጅምላ ግድያዎችን፣ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችንና ወሲባዊ ጥቃቶችን ለመመርመር እንዲችል ፈቃድ እንዲሰጠው ጠይቋል። ሚሸል ባሽሌት የተ...
news-56343932
https://www.bbc.com/amharic/news-56343932
ትግራይ፡ ከ130 ሺህ በላይ ሰዎች መፈናቀላቸውን ዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ገለጸ
ዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት (አይኦኤም) ባደረገው ቅኝት በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ከ131 ሺህ በላይ የተፈናቀሉ ሰዎች እንዳሉ አመለከተ።
ድርጅቱ እንዳለው ተፈናቃዮቹ በትግራይና ተጎራባች በሆኑት የአፋር እንዲሁም የአማራ ክልሎች ውስጥ በሚገኙ 39 በሚሆኑ ተደራሽ ስፍራዎች ላይ እንደሚገኙ ገልጿል። ይህ የተፈናቃዮች መረጃ የተሰበሰበው አዲስ በሆነው 'ዲስፕሌስመንት ትራኪን ማትሪከስ' በተባለ ዘዴ ሲሆን በዚህም የሕዝብ ቁጥርን በተመለከተ መረጃ በመሰብሰብና የሰዎችን ተጋላጭነት እንዲሁም የተፈናቃዮችን ፍላጎቶችን መሠረት በማድረግ መረጃን በመሰብሰብ የሚተነትን ነው። አይኦኤም እንዳለው በዚህ የቅኝት ተግባሩ 30,383 ተፈናቀሉ ቤተሰቦችን መለየት...
news-51749412
https://www.bbc.com/amharic/news-51749412
የኦጋዴን ጦርነት፡ የሲያድ ባሬ ወረራ ሲታወስ
ኩባዊው ወታደር ካርሎስ ኦርላንዶ - በወቅቱ ዕድሜው 20 ነበር። ካርሎስ ኦርላንዶ ጥር 1970 ዓ.ም. የሶማሊያ ወታደሮች እጅ ላይ ወደቀ።
ከቀኝ ወደግራ - መንግሥቱ ኃይለማርያም፣ ፊደል ካስትሮ እና ራውል ካስትሮ የዓለም መገናኛ ብዙሃን በተሰበሰቡበት የኢትዮጵያንና ኩባን ወታደራዊ ምስጢር እንዲያወጣ ተደረገ። የኦጋዴን ጦርነት ተብሎ የሚታወቀው በኢትዮጵያና ሶማሊያ መካከል የተደረገው ጦርነት የዛሬ 42 ዓመት የካቲት 26/1970 ዓ.ም. ነበር የተጠናቀቀው። በ1966 ዓ.ም ሶማሊያ የአረብ ሊግን ተቀላቀለች። በወቅቱ የሶማሊያ መሪ የነበረው ሜጀር ጄኔራል ሲያድ ባሬ ኢትዮጵያን ወረረ። ጦርነቱ የተጀመረ ሰሞን የሲያድ ባሬ [ዚያድ ባሬ] ጦር በሶቪ...
news-49520710
https://www.bbc.com/amharic/news-49520710
በጃፓን የሴቶችን መቀመጫ የሚጎነትሉ ወንዶችን ለመከላከል ሥውር ማኅተም ተዘጋጀ
ሁነኛ ጸረ-ለከፋ መሣሪያ በጃፓን ተመርቷል። ዋና ዓለማው በአውቶቡስና በባቡር እንዲሁም ሕዝብ በተሰበሰበባቸው ቦታዎች የሴቶችን ዳሌና መቀመጫ "ቸብ" የሚያደርጉ አጉራ ዘለል ወንዶችን ለመቆጣጠር ነው።
ዲጂታል ሥውር ማኀተሙ የመዳፍ ቅርጽ ያለው ሆኖ የተሠራ ሲሆን ሴቶች ጥቃት አድራሹ ላይ ፈጥነው ምልክት እንዲያደርጉ ያግዛቸዋል ተብሏል። • "ወፍራም ሴቶች ለአገርም ለቤተሰብም ሸክም ናቸው" የግብፅ የቴሌቪዥን ጋዜጠኛ • "አትግደሉን!"፡ የቱርክ ሴቶች ስለዚህ ሌሎች ሰዎች ወይም የሕግ አካላት ጥቃት አድራሹን በቀላሉ በተለደፈበት ማኅተም ምክንያት ዳናውን ተከትለው ነቅሰው ያወጡታል። ይህንን ሥውር ማኅተም የፈበረከው ኩባንያ ዓላማዬ የሴቶችን ጥቃት መከላከል ነው ብሏል። ሆኖም በሴቶች መብት ላይ የሚሰሩ ድር...
news-47391380
https://www.bbc.com/amharic/news-47391380
የምግብ ምርጫዎ ስለማንነትዎ ይናገራል?
ብዙ ጊዜ ከምግብ ጋር ተያይዞ የሚነሳው ነገር የቤተሰብ አባላት ስለ ምግብ ያላቸው አስተሳሰብ ነው። በዚሁ ዙሪያ በተሰራ አንድ ጥናት መሰረት አብዛኞቹ አሜሪካዊያን ቤተሰቦች ስለሚመገቡት ምግብ ጤናማነት አብዝተው ይጨነቃሉ።
በሌሎች ሀገራት የሚኖሩ ቤተሰቦች ደግሞ ምግቡ ምንም ይሁን ምን ዋናው ነገር መጣፈጡ ነው ብለው ያስባሉ። እርስዎ ጥሩ ምሳ በላሁ የሚሉት ምን ሲመገቡ ነው? ምናልባት አንዳንዶች አትክልት የበዛበት ነገር ሊመርጡ ይችላሉ፤ ሌሎች ደግሞ ሥጋ ነክ የሆኑ ምግቦችን ሊያስቀድሙ ይችላሉ፤ በርገር አልያም ፒዛ የሚሉም አይጠፉም። • እውን እንጀራ ሱስ ያስይዛል? የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚሉት የምግቡ አይነት ብቻ ሳይሆን ስለምግቡ የምናወራበት መንገድና ባህላችን ጥሩ ወይም መጥፎ ብለን ለመለየት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው...
48014334
https://www.bbc.com/amharic/48014334
የጡት ካንሰር የያዛት የጡት ካንሰር ሀኪም
ዶ/ር ሊዝ ኦሪዮርዳን ትባላለች። የጡት ካንሰር የቀዶ ጥገና ሀኪም ነበረች። የጡት ካንሰር ይዟት ሥራዋን ለማቆም እስከተገደደችበት ጊዜ ድረስ በሙያዋ ብዙ ሴቶችን አገልግላለች።
ዶ/ር ሊዝ ኦሪዮርዳን ስለ ህመሟ ስትናገር፦ "እንደ አብዛኞቹ ሴቶች ጡቴን አልተመረመርኩም ነበር። የጡት ካንሰር ሀኪም ስለሆንኩ የጡት ካንሰር ይይዘኛል ብዬ አስቤ አላውቅም" • አስጊነቱ እየጨመረ ያለው ካንሰር ህክምና ስትማር ቢያንስ ለ20 ዓመት የጡት ካንሰር ሀኪም እሆናለሁ ብላ ነበር። ነገር ግን በሙያዋ መሥራት የቻለችው ሁለት ዓመት ብቻ ነበር። እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2015 ጡቷ ላይ ቀዶ ጥገና ተደርጎ ነበር። ባለፈው ወር ካንሰር ዳግም አገርሽቶባታል። ዶ/ር ሊዝ ኦሪዮርዳን "ከሀኪምነት ወደ...
news-57077652
https://www.bbc.com/amharic/news-57077652
የኢትዮጵያ ምርጫ፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአውሮፓ ሕብረት ምርጫው ታዛቢ ይልካል አለ
የአውሮፓ ሕብረት ቀጣዩን 6ኛ አገራዊ ምርጫ እንዲታዘቡ ባለሙያዎቹን ይልካል ሲሉ የውጪ ጉዳይ ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ።
ከአውሮፓ ሕብረት በተጨማሪ ከአሜሪካ እና ሩሲያ የተውጣጡ የባለሙያዎች ምርጫውን ለመታዘብ እንደሚመጡ የውጪ ጉዳይ ቃል አቀባዩ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል። የአውሮፓ ሕብረት ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ከስምምነት መድረስ ባለመቻሉ ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ አስቦ የነበረውን የምርጫ ታዛቢ እንዲቀር መወሰኑን ይፋ ማድረጉ ይታወሳል። የአውሮፓ ሕብረት የቀደመ ውሳኔውን ሰርዞ ምርጫውን ለመታዘብ ስለመወሰኑ እስካሁን ያለው ነገር የለም። ሕብረቱ የሚልካቸው የምርጫ ታዛቢ ቡድን የሚሰማራበት ቁልፍ መለኪያዎች /ፓራሜትር...
news-51764786
https://www.bbc.com/amharic/news-51764786
የኮሮናቫይረስ በአዲስ አበባ ሆቴሎች ላይ ያጠላው ስጋት
የኮሮናቫይረስ ባስከተለው ስጋት ምክንያት በአዲስ አበባ ሊካሄዱ ታቅደው የነበሩ ስብሰባዎች በመሰረዛቸው በአዲስ አበባ በሚገኙ ሆቴሎች ገቢ ላይ ተጽእኖ እንደሚያስከትል ተነገረ።
የአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ማህበር ሰብሳቢ አቶ ቢኒያም ብስራት ለቢቢሲ እንደተናገሩት በሽታው ኢትዮጵያ ውስጥ ባይከሰትም በሌሎች አገራት ውስጥ ባለው ሁኔታ ሳቢያ ተጓዦች ቀደም ሲል የያዙትን እቅድ እየሰረዙ መሆናቸውን ተናግረዋል። ለጊዜው ዝርዝር መረጃ ባይኖራቸውም የሚሰረዙት ከፍተኛ የቋማትና የግለሰብ መረሃግብሮች በአገሪቱና በሆቴሎች ገቢ ላይ የእራሳቸው የሆነ ተጽእኖ እንደሚኖራቸው አመለክተዋል። አቶ ቢኒያም እንደ አብነትም አዲስ አባባ ውስጥ ሚያዚያ ወር ላይ ሊካሄድ ታቅዶ የነበረውና አንድ ሺህ ሰው...
47743552
https://www.bbc.com/amharic/47743552
ዓለም ለሴቶች እንዳልተሰራች የሚያሳዩ ነገሮች
ካሮላይን ክሪያዶ ፔሬዝ ነገሮች ሁሌም ከወንዶች አንፃር ብቻ መቃኘታቸውንና ይህች ዓለም እንዴት ለወንድ ብቻ እንድትሆን ተደርጋ እየተቀረፀች እንዳለ ጥናት መስራት የጀመረችው በአንድ ወቅት የልብ ህመምን በሚመለከት የተሰበሰቡ መረጃዎች ሁሉ በወንዶች የህመሙ ምልክት ላይ ብቻ የተመሰረቱ መሆናቸውን ካስተዋለች በኋላ ነው።
ጡትን ከግንዛቤ ካልከተቱት የፖሊስ ጥይት መከላከያ ልብሶችና ጫማዎች ጀምሮ በርካታ ነገሮች ወንድን ብቻ ታሳቢ በማድረግ የተሰሩ እንደሆኑ ትናገራለች። የህዋ ልብሶች በአንድ ወቅት ናሳ ሴቶች ብቻ ወደ ህዋ የሚያደርጉትን ጉዞ በመሰረዙ በትዊተር ከፍተኛ ውግዘት ደርሶበት ነበር። ጉዞው የተሰረዘው ጠፈርተኛዋ አኒ ማክሌን ከዚህ በፊት ትለብስ የነበረው የህዋ ጉዞ ልብስ ትልቅ የነበረ ቢሆንም ሙሉ የሴት ቡድን በሚያደርገው ጉዞ ላይ ግን መካከለኛ መጠን ያለው ልብስ የበለጠ ልኳ ስለሆነ እሱን እለብሳለሁ በማለቷ ነበ...
news-55950981
https://www.bbc.com/amharic/news-55950981
የዘር ቅንጣት የሚያክል እስስት ተገኘ
ተመራማሪዎች በምድራችን ላይ ትንሽ ነው የተባለ እስስት በማዳጋስካር ማግኘታቸውን ተናገሩ።
እስስቱ ከማነሱ የተነሳ የዘር ቅንጣት ያክላል ተብሏል። የማዳጋስካር እና ጀርመን ተመራማሪዎች በተጨማሪም ሁለት ትንንሽ እንሽላሊቶች ማግኘታቸውን ይፋ አድርገዋል። ወንዱ እስስት፣ ብረኬዢያ ናና የሚባል ሲሆን አካሉ 13.5 ሚሊሜትር እንደሆነ ተገልጿል። በሙኒክ እንደሚገኘው ባቫሪያን የእንስሳት ሙዚየም ከሆነ ይህ እስስት በዓለም ላይ ከታወቁት 11 ሺህ 500 ተሳቢ እንስሳት መካከል በጣም ትንሹ ነው። ይህ በዓለማችን ላይ ትንሽ ነው የተባለው እስስት፣ ከጭራው ጫፍ እስከ አፍንጫው ድረስ ርዝመቱ 22 ሚሜትር ር...
news-55089960
https://www.bbc.com/amharic/news-55089960
ለጭቁኖች ተቆርቋሪው የክፍለ ዘመኑ ታላቅ የእግር ኳስ ጥበበኛ ዲያጎ ማራዶና
አንፀባራቂ ስብዕና፣ ድንቅ ችሎታ፣ የላቀ አእምሮ፣ ተናዳጅ፣ ቁጡ፣ ለተጨቋኞች አዛኝ፣ እብሪተኛ ሌላም ሌላም. . .
በቅርቡ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው የእግር ኳሱ ሊቅ ዲያጎ ማራዶና በህይወት እያለ ይሰጠው የነበሩ ስሞች ናቸው - የዓለማችን የእግር ኳስ ጀግና። ለእግር ኳስ የተፈጠረ ነው የሚባልለት አርጀንቲናዊው ማራዶና ለየት ያለ ድንቅ ችሎታን፣ ራዕይና ፍጥነትን ቀልብ ከመሳብ ጋር በማጣመር በርካታ አድናቂዎቹን አስደምሟል። "የአምላክ እጅ" ተብሎ በሚጠራው አወዛጋቢ ጎል፣ በአደንዛዥ ዕፅ ሱስ መዘፈቁና ሌሎች ከግል ህይወቱ ጋር በተያያዘም ደጋፊዎቹ የተመሳቀለ እይታ እንዲኖራቸው አድርጓል። በአሁኑ ወቅት ጣልያንን ጨም...
news-51353306
https://www.bbc.com/amharic/news-51353306
ቻይና ለኮሮና ቫይረስ ህሙማን የገነባችውን ሆስፒታል ልትከፍት ነው
የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በፍጥነት መዛመትን ተከትሎ ቻይና ለኮሮና ቫይረስ በብቸኝነት አገልግሎት የሚሰጥ ሆስፒታል ገንብታ ጨርሳለች።
ሆስፒታሉን የገነባችው የቫይረሱ መነሻ በሆነችው ዉሃን ከተማ ሲሆን የግንባታው ስራን አጠናቆ ለአገልግሎት ለማብቃት ስምንት ቀናት ብቻ ነው ያስፈለጉት። ሆዎሸንሻን የሚል ስያሜ ያለው ይህ ሆስፒታል አንድ ሺ የህሙማን አልጋዎች አሉት። ቻይና ከዚህ ሆስፒታል በተጨማሪ ለኮሮናቫይረስ ህሙማንን ብቻ የሚያክሙ ሆስፒታሎችን በመገንባት ላይ ናት። በመላው ቻይና በተስፋፋው ኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር እስካሁን 17 ሺ የደረሰ ሲሆን ለ361 ህይወት መቀጠፍም ምክንያት ሆኗል። ኮሮናቫይረስ ለቻይና ብቻ ሳይሆን ለዓለ...
news-50709909
https://www.bbc.com/amharic/news-50709909
የቀድሞ የአውስትራሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ልጅ መደፈሯን እንዳትናገር አባቷ እንደተጫኗት አሳወቀች
የቀድሞ የአውስትራሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦብ ሃውኬ ልጅ እንደ ጎርጎሳውያኑ አቆጣጠር 1980ዎቹ ላይ ብትደፈርም የፖለቲካ ህይወታቸውን እንዳትጎዳ በሚል በምስጢርነት እንድትይዘው መገደዷን ከሰሞኑ ይፋ አድርጋለች።
ሮዝሊን ዲለን ውንጀላዋን ያቀረበችው ፍርድ ቤት መሆኑን የአውስትራሊያ ሚዲያ ዘ ኒው ደይሊ ዘግቧል። • ታዳጊዋ አንድን ግለሰብ ከጎርፍ ለማዳን ስትጥር ህይወቷ አለፈ • አምስቱ ተስፋ የተጣለባቸው አፍሪካውያን ሙዚቀኞች ደፋሪዋ ሌበር ፓርቲን ወክሎ የፓርላማ አባል የነበረው ቢል ላንደርዩ መሆኑንም ተናግራለች። አባቷም ሆነ ፖለቲከኛው ቢል ላንደርዩ በህይወት የሉም። የ59 አመቷ ሮዝሊን በአባቷ ንብረት ላይ የአራት ሚሊዮን ዶላር ይገባኛል ጥያቄም አንስታለች። በሰጠችው ምስክርነት ፖለቲከኛው የደፈራት ቢሮው ውስ...
news-53216682
https://www.bbc.com/amharic/news-53216682
ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን የሙከራ በረራ ሊያደርግ ነው
ቦይንግ ማክስ 737 አውሮፕላን በዚህ ሳምንት ወሳኝ የፍተሻ በረራ ያደርጋል።
በዓለም ዙሪያ ያሉ ቦይንግ 737 አውሮፕላኖች እንዲቆሙ ተደርገዋል ምናልባትም ከዛሬ ሰኞ ጀምሮ ለሦስት ቀናት የሚቆየው የማክስ 737 የበረራ ሙከራ የፋይናንስና የመልካም ስም እጦት ለገጠመው ቦይንግ አንድ እመርታ ተደርጎ ተወስዷል። ሆኖም የዚህ የሙከራ በረራ ስኬታማነት ማክስ 737 ወደ ገበያ የመመለስ ዋስትናን አይሰጠውም። አውሮፕላኑ ወደ ገበያ ለመመለስ ገና በርካታ ሌሎች ፈተናዎችን ማለፍ ይጠበቅበታል። በቦይንግ ታሪክ ከፍተኛ ገበያ የነበረው ይህ የአውሮፕላን ሞዴል ሁለት ተከታታይ አደጋዎች ከደረሱበትና...
53864758
https://www.bbc.com/amharic/53864758
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መጠሪያውን እና የብሮድካስት መብቱን ሊሸጥ ነው
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዓለም አቀፍና የአገር ውስጥ የሚዲያ ተቋማት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎችን ማስተላለፍ እንዲችሉ ጨረታ ማውጣቱን ገለፀ።
ቢቢሲ ያነጋገራቸው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር ሥራ አስኪያጅ አቶ ክፍሌ ሰይፈ፤ ማህበሩ ሁለት ዋና ዋና ነገሮችን ለመሸጥ አቅዶ ጨረታ ማውጣቱን ተናግረዋል። አንደኛው፤ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድሮችን በቴሌቪዥን ለማሰራጨት የብሮድካስቲንግ መብቱን ለመሸጥ በማሰብ የዓለም አቀፍ እንዲሁም የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃኖች እንዲወዳደሩ ጨረታ ማውጣቱን ገልፀዋል። ሁለተኛው ደግሞ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ኩባንያ የሚጠራበትን ስም ለመሸጥ ጨረታ ማውጣታቸውን አቶ ክፍሌ ሰይፈ ተናግረዋል።...
47770243
https://www.bbc.com/amharic/47770243
በወሲብ ፊልሞች ሱሰኛ የሆኑ ወጣት ሴቶች
ኔላም ቴለር የወሲብ ፊልሞችን ማየት የጀመረችው በ12 ዓመቷ ነበር። ገና አንድ ፍሬ ልጅ በምትባልበት ጊዜ። በመኝታ ክፍሏ ተደብቃ አጠር ያለ የአስር ደቂቃ የወሲብ ፊልም ማየት የጀመረችው በለጋ እድሜዋ ነው።
ኋላ ላይ እስከ አንድ ሰዓት ርዝማኔ ያላቸው ምስሎችን ማየት ጀመረች። በጊዜው ከቤተሰቦቿ ተደብቃ ታይ እንደነበር የምትናገረው ኔላም ለመጀመሪያ ጊዜ የወሲብ ፊልም ስታይ "የፍቅር ፊልሞች ወሲብን የተቀደሰና በፍቅር የተሞላ አድርገው ነበር አዕምሮዬ ላይ የሳሉት፤ ልክ በወንዶች ሃያልነት የተሞላና አካላዊ ተራክቦው የጎላበትን ምስል ማየት በጣም ነው ያስደነገጠኝ" ትላለች። የወሲብ ምስሎችን ማየት የጀመረችበትን ሰበብ ስታስታውስ ጉዳዩን ለማወቅ ከነበራት ፍላጎት ወይም ለአቅመ-ሔዋን እየደረሰች ስለነበረ የአፍላ ...
news-56144583
https://www.bbc.com/amharic/news-56144583
ኮሮናቫይረስ፡ የትኞቹ የአፍሪካ ሃገራት ክትባት ጀመሩ? ሌሎቹስ መች ይጀምራሉ?
በአህጉረ አፍሪካ ቢያንስ 100 ሺህ ያክል ሰዎች እስካሁን በኮሮናቫይረስ ምክንያት ሕይወታቸውን አጥተዋል። አህጉሪቱ የኮሮናቫይረስ ክትባትን በተገቢው መንገድ እየሰጠች አይደለም እየተባለች ትታማለች።
ለመሆኑ የትኞቹ የአህጉሪቱ ሃገራት ናች ክትባት መስጠት የጀመሩት? የዓለም ሃገራት የኮቪድ-19 ክትባት ለማግኘት ፉክክር ላይ ናቸው። የአፍሪካ ሃገራት ግን ሃብታም ከሚባሉት ሃገራት ጋር ሲነፃፀር ወደኋላ የቀሩ ይመስላሉ። "በጣም ተጋላጭ የሆኑ የአፍሪካ ሃገራት ክትባት የማግኘት ተራቸው እስኪደርስ ድረስ እየጠቁ ነገር ግን እምብዛም ተጋላጭ ያልሆኑ ሃብታም ሃገራት ክትባቱን ሲያገኙ ማየት ፍትሃዊ አይደለም" ይላሉ በዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ዳይሬክተር ማትሺዲሶ ሞዬቲ። የፈረንሳዩ ፕሬዝደንት ኢማኑኤል ማኽሮ...
49930435
https://www.bbc.com/amharic/49930435
"የረሃብ አድማን የመረጥነው ከራሳችን የምንጀምረው ተቃውሞ ስለሆነ ነው" አቶ ገረሱ ገሳ
መላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ)፣ የኦሮሞ ብሔራዊ ኮንግረስ፣ አንድነት ለፍትህና ዴሞክራሲን ጨምሮ 70 የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫና ፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጅ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጽደቁን በመቃወም የፊታችን ጥቅምት 5 እና 6 የረሀብ አድማ ለመምታት እንዳሰቡ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ኮንግረስ ሰብሳቢ እና የ 70ዎቹ ፓርቲዎች አስተባባሪ ኮሚቴ ጸሀፊ አቶ ገረሱ ገሳ ከቢቢሲ ጋር ቆይታ አድርገዋል። በቅርቡ በሰጣችሁት መግለጫ ላይ ለሁለት ቀንየረሃብ አድማ እናደርጋለን ብላችኋል። የረሃብ አድማ ለማድረግ የወሰናችሁት ለምንድን ነው? አቶ ገረሱ ገሳ፡ የረሃብ አድማውን ለማድረግ የተነሳንበት ምክንያት በምርጫና በፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጁ የተነሳ ነው። በአዋጁ ላይ ለመንግሥት፣ ለምርጫ ቦርድም አዋጁ ትክክለኛ ያልሆነና የሚያሰራ ስላይደለ እንዲሁም የፖለቲካ ስነ ምህዳሩ...
news-55211960
https://www.bbc.com/amharic/news-55211960
ኮሮረናቫይረስ፡ የትራምፕ ጠበቃ በኮቪድ-19 ተይዘው ሆስፒታል ገቡ
የፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የግል ጠበቃና የቀድሞው የኒውዮርክ ከተማ ከንቲባ ሩዲ ጁሊያኒ በኮቪድ-19 ከተያዙ በኋላ ወደ ሆስፒታል መግባታቸው ተገለጸ።
የፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ጠበቃ ሩዲ ጁሊያኒ ፕሬዝደንት ትራምፕ የጠበቃቸውን ሆስፒታል መግባት በማስመልከት ጠበቃው ቶሎ እንዲሻላቸው ምኞታቸውን በትዊተር ገጻቸው ላይ ገልጸዋል። ጠበቃው ጁሊያኒ ከምርጫው በኋላ የትራምፕን የፍርድ ቤት ክርክር ሲመሩ የቆዩ ናቸው። የአሜሪካ መገናኛ ብዙሃን የ76 ዓመቱ ጠበቃ ሕመም ጸንቶባቸው ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው ሜድስታር ጆርጅታዎን ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል እንዲገቡ መደረጉን በስፋት ዘግበዋል። የቀድሞ የኒው ዮርክ ከተማ ከንቲባ የአሁኑ የፕሬዝዳንቱ ጠበቃ መልካም ምኞት የ...
53188955
https://www.bbc.com/amharic/53188955
ከኮሮናቫይረስ ያገገሙት የ114 ዓመቱ የዕድሜ ባለፀጋ ማን ናቸው?
ሐሙስ እለት ከኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ዳይሬክተር የፌስቡክ ሰሌዳ ላይ የተገኘው መረጃ አንድ የ114 ኣመት አዛውንት ከኮሮና ማገገማቸውን የሚያበስር ነበር።
ግለሰቡ ከኮሮናቫይረስ ቢያገግሙም ለተጨማሪ ሕክምና ወደ የካቲት 12 ሆስፒታል መላካቸው በዚሁ መልዕክት ላይ ሰፍሯል። የካቲት 12 ሆስፒታልም የጀመሯቸውን ሕክምናዎች ጨርሰው ያለመሳርያ እገዛ መተንፈስ በመጀመራቸው ወደ ቤታቸው መሄዳቸውን ትናንት ያነጋገርናቸው የሕክምና ተቋሙ ባለሙያዎች አረጋግጠውልናል። እንዲሁም የልጅ ልጃቸው ቢንያም ለቢቢሲ እንዳረጋገጠው በሙሉ ጤንነት ላይ ሲሆኑ ሆነው በቤታቸው ይገኛሉ። ለመሆኑ እኚህ የ114 ዓመት አዛውንት ማን ናቸው? ከኮሮና ያገገሙት የእድሜ ባለፀጋ አባ ጥላሁን ይባ...
51636781
https://www.bbc.com/amharic/51636781
ሆስኒ ሙባረክ፡ የአዲስ አበባው የግድያ ሙከራ ሲታወስ
ሙባረክ የካቲት 17/2012 ዓ.ም አሸለቡ። በሰላም፤ ያውም በሆስፒታል ውስጥ፤ ያውም በተመቻቸ አልጋቸው ላይ ሆነው።
እኚህ ሰው ግን ከሞት ጋር ሲተናነቁ የአሁኑ የመጨረሻቸው ይሁን እንጂ የመጀመሪያቸው አልነበረም። በትንሹ 6 ጊዜ ሞት እየመጣ 'ዘይሯቸው' ይመለሳል። ሙባረክ በሳንጃ፣ በቢላ፣ በጥይትና በቦምብ የግድያ ሙከራ ተደርጎባቸው ከሞት መንጋጋ ያመለጡ ተአምረኛ ሰው ናቸው። ጥቂቶቹን ዛሬ ባናስታውስ ታሪክ ይታዘበናል። ጥቅምት 6፣1981። የዛሬ 41 ዓመት አካባቢ። አንዋር ሳዳት ከእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር መናኺም ቤገን ጋር የካምፕ ዴቪድ ስምምነት ፈረሙ። ኖርዌይ ኖቤል ሸለመቻቸው፤ አረቡ ዓለም ግን ዓይንህን ላፈር...
51556381
https://www.bbc.com/amharic/51556381
ከማዕከላዊ ስልጣን የተገፋው ህወሓት ከዬት ወደዬት?
ከሰሞኑ ህወሓት የትጥቅ ትግል የጀመረበት 45ኛ አመት ክብረ በዓል በትግራይ በደማቅ ሁኔታ በመከበር ላይ ነው።
የደርግን ስርአት ገርስሶ ስልጣን ከተቆጣጠረ ከሶስት አስርት አመታት በኋላ ከማዕከላዊ መንግሥት ስልጣንም ገሸሽ ተደርጎ ክልሉን እያስተዳደረ ይገኛል። ለመሆኑ ህወሓት ከዬት ተነስቶ የት ደረሰ? በስልጣን ላይ በነበረበት ወቅት ያደረጋቸው አስተዋፅኦዎች ምን ይመስላሉ? ስህተቶቹስ ምን ይመስላሉ? በጨረፍታ እንመለከተዋለን። • መጠየቅ ካለብን የምንጠየቀው በጋራ ነው፡ አባይ ፀሐዬ • "ለስልጣን ተብሎ የሚፈጠር ውህደትን ህወሓት ፈጽሞ አይቀበለውም" አቶ ጌታቸው ረዳ ደደቢት፣ የህወሓት የትጥቅ ትግል መነሻ፣ የደር...
news-53737438
https://www.bbc.com/amharic/news-53737438
ካሽሚር፡ “መቃወም አንችልም፤ ከተቃወምን እንታሰራለን”
አምና ነሐሴ 5 ላይ ሕንድ የካሽሚርን ልዩ አስተዳደር አንስታ፤ ግዛቲቱን ለሁለት ከፍላለች። ጥብቅ የሰዓት እላፊ ገደብ ተጥሏል። በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ታስረዋል። የግንኙነት መስመሮችም ተቋርጠዋል።
ገደቡ ሚያዝያ ላይ በመጠኑ ቢላላም፤ በኮቪድ-19 ምክንያት በድጋሚ ገደብ ተጥሏል። ቁጣና ፍርሀትን ያጫረው በካሽሚር ላይ የተጣለው ገደብ አንድ ዓመት አስቆጥሯል። ይህን ምክንያት በማድረግም 12 የካሽሚር ነዋሪዎችን ቢቢሲ አነጋግሯል። የጋዜጠኛዋ ሰንዓ ኢርሻድ ሞት ጋዜጠኛዋ ሰንዓ 26 ዓመቷ ነው። “በኛ ሙያ የግል ሕይወትና ሥራ መለየት አይቻልም” ትላለች። በሙያው አራት ዓመታት አስቆጥራለች። ባለፉት ዓመታት የእንቅስቃሴ ገደቦች ቢጣሉም የአምናው አስፈሪ እንደነበር ትናገራለች። “ምን እየተከናወነ እንደነበር...
news-49984209
https://www.bbc.com/amharic/news-49984209
ሜክሲኮ ውስጥ አንድ ከንቲባ በመራጮቻቸው መኪና ላይ ታስረው ተጎተቱ
በደቡባዊ ሜክሲኮ የአንድ አካባቢን ከንቲባ ከጽህፈት ቤቱ አስወጥተው የጭነት መኪና ኋላ አስረው ጎዳናዎች ላይ ጎትተዋል ተብለው የተጠረጠሩ አስራ አንድ ሰዎች ተያዙ።
ከንቲባው ከመኪና ጋር ታስረው ሲጎተቱ ከሚያሳየው ቪዲዮ ላይ የተገኘ ምስል በከንቲባው ልዊስ ኤስካንደን ላይ ድርጊቱ ሲፈጸም ፖሊስ ጣልቃ ገብቶ ያስቆመ ሲሆን ከንቲባውም ከባድ ጉዳት ሳይደርስባቸው መትረፋቸውም ተነግሯል። ከንቲባው የምርጫ ቅስቀሳ በሚያደርጉበት ጊዜ የአካባቢውን መንገድ እጠግናለሁ ብለው የገቡትን ቃል አልፈጸሙም በሚል ነው ይህ ጥቃት የተሰነዘረባቸው። የአካባቢው አርሶ አደሮች በከንቲባው ላይ ጥቃት ሲፈጸሙ ይህ ለሁለተኛ ጊዜ ነው። • ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የኖቤል የሰላም ሽልማትን ...
news-44281318
https://www.bbc.com/amharic/news-44281318
ብሩንዲ በፈረንሳይ ኤምባሲ ለእርዳታ የተበረከቱላትን አህዮች ስድብ ነው በማለት አጣጣለች
የፈረንሳይ ኤምባሲ በብሩንዲ ጊቴጋ መንደር ለሚኖሩ ሰዎች አስር አህዮችን በእርዳታ መለገሱን ተከትሎ፤ የአገሪቷ ፕሬዚዳንት ፒኤሬ ንኩሩንዚዛ አማካሪ ዘለፋ ነው ሲሉ ለ ኤ ኤፍ ፒ ገለፁ።
የግብርና ሚኒስቴር ሴቶችና ህፃናት ላይ የሚሰራ አንድ ግብረ ሰናይ ድርጅትን ወክሎ አህዮቹ ከጎረቤት አገር ታንዛኒያ እንዲገዙ ጠይቋል። ግብረ ሰናይ ድርጅቱ በሴቶችና ህፃናት ላይ ትኩረት አድርጎ የሚሰራ ሲሆን፤ ሴቶችና ህፃናት የግብርና ውጤቶችን፣ ውሃ ፣ እንጨትና ሌሎች ቁሳቁሶችን እንዲያመላልሱበት በማድረግ ሸክማቸውን ለማቅለል በማለም ነበር አህዮቹን ለመግዛት እቅድ ውስጥ የገባው። የግብርና ሚንስትርሩ ዲዮ ጋይድ ሩሬማ ያለ ምንም ሂደት አህዮቹ ከተሰጡበት አካባቢ በአስቸኳይ ተሰብስበው እንዲመጡ የአካባቢው...
news-53021261
https://www.bbc.com/amharic/news-53021261
በመሪዋ ድንገተኛ ሞት ግራ መጋባት ውስጥ ያለችው ቡሩንዲ
ከሳምንታት በፊት በተደረገ ምርጫ ፓርቲያቸው ማሸነፉ የተነገረላቸው የቡሩንዲው ፕሬዝዳንት ፒየር ንኩሩንዚዛ በድንገት ማለፍን ተከትሎ ማን ይተካቸዋል? በሚለው ጥያቄ ዙሪያ በአገሪቱ ግራ መጋባት ተፈጥሯል።
ፕሬዝዳንቱ ምርጫውን ማሸነፋቸውን ተከትሎ ወርሃ ነሐሴ ላይ ስልጣናቸውን እንደሚያስረክቡ ቢጠበቅም በሕገ መንግሥቱ መሰረት ለጊዜው የእሳቸውን ቦታ ሊተኩ የሚችሉት የፓርላማው አፈ ጉባኤ ናቸው። ነገር ግን እስካሁን ድረስ አፈ ጉባኤው ቃለ መሐላ ያልፈጸሙ ሲሆን የፕሬዝዳንቱ መንበርም ያለተተኪ ባዶ ሆኖ የስልጣን ክፍተት ተፈጥሯል። ካቢኔው ሐሙስ ዕለት ስብሰባውን ያደረገ ሲሆን ስብሰባውን የመሩት ከሁለቱ ምክትል ፕሬዝዳንቶች ተቀዳሚው ናቸው። በስብሰባውም በድንገት ያጋጠመውን የፕሬዝዳንቱን ሞት እንዴት እንደሚወጡ...
news-51187796
https://www.bbc.com/amharic/news-51187796
የትራምፕን የክስ ሂደት በቀላሉ እንዲገነዘቡ የሚረዱ 5 ወሳኝ ጥያቄዎች
በአሜሪካ ታሪክ ሶስተኛው ፕሬዝደንት ከስልጣናቸው እንዲነሱ የክስ ሂደት ተጀምሮባቸዋል።
(ከግራ ወደ ቀኝ) በሴኔቱ የዲሞክራቶች መሪ ቸክ ሹመር፣ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ እና በሴኔቱ የሪፓብሊካን መሪ ሚች ማክኮኔል። ይህ የክስ ሂደት ፕሬዝደንት ትራምፕን ከስልጣናቸው ከማስወገዱም በተጨማሪ ዘብጥያ እስከመውረድ ሊያደርሳቸው ይችላል። የትራምፕ ከስልጣን መነሳት (ኢምፒችመት) ችሎት ሂደትን በቀላል እንዲገነዘቡ 5 ወሳኝ ጥያቄዎች ተመልሰዋል። 1) 'ኢምፒችመንት' ምንድነው? 'ክስ' የሚለው ቃል ሊተካው ይችላል። በቀላሉ ስልጣን ላይ የሚገኙ ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት ወንጀል ፈጽመው ከሆነ ተ...
news-49737845
https://www.bbc.com/amharic/news-49737845
አሜሪካ፡ ''ሳዑዲን ያጠቁት ድሮን እና ሚሳዔሎች መነሻቸው ከኢራን ነው''
አሜሪካ ሳዑዲ ላይ የተቃጡትየድሮን እና የሚሳኤል ጥቃቶች መነሻቸው ከኢራን ስለመሆኑ ደርሼበታለው አለች።
አንድ ከፍተኛ የአሜሪካ መንግሥት ባለስልጣን ለመገናኛ ብዙሃን እንደተናገሩት የሳዑዲ አረቢያ ነዳጅ ማቀነባበሪያ ተቋማትን ዒላማ አድርገው ከፍተኛ ጉዳት ያደረሱት ጥቃቶች መነሻቸው ከደቡባዊ ኢራን ነው። ኢራን በበኩሏ ከጥቃቶቹ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የለኝም ስትል ቆይታለች። በየመን የሚንቀሳቀሱት እና በኢራን ድጋፍ የሚደረግላቸው የሁቲ አማጽያን በሳዑዲ ጥቃቱን ያደረስነው እኛ ነን ቢሉም ሰሚ አላገኙም። • ሳዑዲ ላይ በተፈጸመው ጥቃት የኢራን እጅ እንዳለበት የአሜሪካ መረጃ ጠቆመ • አሜሪካ ለምን ከምድ...
54869295
https://www.bbc.com/amharic/54869295
በመላው ዓለም በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ50 ሚሊዮን አለፈ
በመላው ዓለም በኮሮናቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጡ ሰዎች ቁጥር ከ50 ሚሊዮን አለፈ።
በበርካታ አገራት በኮቪድ-19 የሚያዙ ከፍተኛ ቁጥር መመዝገቡን ተከለትሎ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጡ ሰዎች ቁጥር ከ50 ሚሊዮን አልፏል። እንደጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ ከሆነ ከ1.25 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸው አልፏል። በብዙ አገራት በቂ ምርመራ ባለመደረጉ እንጂ ይህን አሃዝ ከፍ ያለ ነው ተብሎ ይገመታል። ሮይተር በበኩሉ ቫይረሱ ሁለተኛ ዙር ማገርሸቱ ከተመዘገበው ቁጥር ውስጥ ሩብ ለሚሆነው ድርሻ አለው ሲል ዘግቧል፡፡ ቀደም ሲል የቫይረሱ ስርጭት ማዕከል የነበረችው አው...
50805233
https://www.bbc.com/amharic/50805233
ደሃ ሃገራት የምግብ እጥረት እንዲሁም ከልክ በላይ ውፍረት እንደሚያስቸግራቸው ተገለፀ
በደሃ ሀገራት የሚገኙ ሰዎች ከልክ በላይ ውፍረትም ሆነ ከፍተኛ የምግብ እጥረት እንደሚያስቸግራቸው አንድ የወጣ ሪፖርት አስታወቀ።
ዘ ላንሴት ላይ የወጣው ይህ ሪፖርት ለዚህ ምክንያት ያለውን ሲያስቀምጥ በፋብሪካ የተቀነባበሩ ምግቦች በብዛት መመገብ እንዲሁም የስፖርታዊ እንቅስቃሴ አለማድረግ መሆኑን አስፍሯል። ሪፖርቱን ይፋ ያደረጉት ባለሙያዎች ይህንንን ከልክ በላይ ውፍረት እንዲሁም ከፍተኛ የምግብ እጥረት "ዘመናዊ አመጋገብ ሥርዓት" በማለት እንዲለውጡ ጠይቀዋል። በዚህ የተጎዱ የተባሉ ሀገራት ከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ ሀገራትና የእስያ ሀገራት ናቸው። • ጨው በየዓመቱ 3 ሚሊዮን ሰዎችን ይገድላል • አፍሪካዊያን ተወዳጅ ምግባቸውን...
51117205
https://www.bbc.com/amharic/51117205
የቀድሞ የኦነግ ጦር መሪ ጃል መሮ ከሕወሃት ጋር እየሠራ ነው?
በምዕራብ ኦሮሚያ በሚገኙ አራት ዞኖች የስልክ እና ኢንተርኔት አገልግሎት ተቋርጦ እንደሚገኝ ይታወቃል።
በአራቱም የወለጋ ዞኖች ማለትም፤ ቄለም ወለጋ፣ ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ፣ ምዕራብ ወለጋና ምስራቅ ወለጋ የኢንተርኔት አገልግሎት ሙሉ በሙሉ የተቋረጠ ሲሆን፤ የስልክ አገልግሎት የሌለባቸው ደግሞ ምዕራብ ወለጋና የቄለም ወለጋ ዞኖች ናቸው። የቴሌኮም አገልግሎቶች መቋረጥን አስመልክቶ ከኢትዮ ቴሌኮምም ይሁን ከመንግሥት የተሰጠ በቂ ምላሽ ማግኘት አልተቻለም። ይህ በእንዲህ እንዳለ፤ የቴሌኮም አገልግሎቶቹ እንዲቋረጡ የተደረጉት መንግሥት በምዕራብ ኦሮሚያ በሚንቀሳቀሰው ታጣቂ ቡድን ላይ ኦፕሬሽን እያካሄደ ነው የሚሉ መላ...
news-52266796
https://www.bbc.com/amharic/news-52266796
ነዳጅ አምራች አገራት በታሪክ ከፍተኛ የተባለለት ስምምነት ላይ ደረሱ
በኮሮናቫይረስ ምክንያት የፍላጎት መቀዛቀዝ የታየበትን የነዳጅ ምርት እንዲያንሰራራ ለማድረግ ሲባል የነዳጅ አምራች አገራት ኅብረት ኦፔክና አጋሮቹ ታሪካዊ የተባለ ስምምነት ላይ ደርሰዋል።
ስምምነቱ በዋናነት የዓለም የነዳጅ ምርትን በ10 እጅ መቀነስ ላይ ያተኮረ ነው። ትናንት እሑድ በቪዲዮ ስብሰባ የተቀመጡት የነዳጅ አምራች አገራት ኅብረትና አጋሮቻቸው የደረሱበት ይህ ስምምነት በታሪካቸው ትልቁ ነዳጅ ምርትን ለመቀነስ ያደረጉት ስምምነት ተብሏል። አገራቱ ስምምነት ላይ ደርሰው የነበረው ቀደም ብሎ ቢሆንም ሜክሲኮ ግን ስምምነቱን ሳትደግፍ ቆይታለች። አሜሪካ ሜክሲኮ እንድትቀንስ የሚጠበቅባትን ያህል የነዳጅ ምርት በሜክሲኮ ፈንታ ለመቀነስ ቃል በመግባቷ ስምምነቱ ሊፈረም ችሏል። • ትራምፕ ጨረ...
news-55103341
https://www.bbc.com/amharic/news-55103341
በኬንያ ሐሰተኛ የኮቪድ-19 ምርመራ ውጤት ያቀረቡ መንገደኞች ታሰሩ
ከኬንያ ወደ ተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ሊጓዙ ከነበሩ መንገደኞች መካከል 21ዱ ሐሰተኛ የኮቪድ-19 ምርመራ መረጃ ማቅረባቸውን ተከትሎ ለእስር መዳረጋቸው ተገልጿል።
የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ከዚህ ቀደምም ከኬንያ የሚገቡ መንገደኞች ሐሰተኛ የኮቪድ-19 መረጃ አቅርበዋል በሚል የቪዛ እገዳ ጥላለች። ተጠርጣሪዎቹ በዛሬው እለት ፍርድ ቤት እንደሚቀርቡም የአገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። በተወሰነ መልኩ መቀነስ አሳይቶ የነበረው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ለሁለተኛ ዙር ማገርሸቱን ተከትሎ ኬንያ በርካታ ሕዝብ የሚሰባሰብባቸው ሁነቶች ላይ ገደብ ጥላለች። በሳምንቱ መጀመሪያ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ኬንያ፣ ሶማሊያ፣ ሊቢያ፣ ቱኒዝያና አልጀሪያን ጨምሮ 13 አገራት ላይ የቪዛ...
54769005
https://www.bbc.com/amharic/54769005
ተመራጩ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ማን ናቸው?
ጆ ባይደን ቀጣዩ የአሜሪካ ፕሬዝደንት በመሆን ተመርጠዋል።
ባይደን የባራክ ኦባማ ምክትል ፕሬዝደንት ሆነው አገልግለዋል። ደጋፊዎቻቸው ባይደን የውጪ ጉዳይ ፖሊሲ አዋቂ ናቸው ይሏቸዋል። በእርጋታቸው የሚታወቁት ፖለቲከኛ በግል ሕይወታቸው አሳዛኝ ክስተቶችን አሳልፈዋል። ባይደን የፖለቲካ ሕይወታቸው የጀመረው ከ47 ዓመታት በፊት ነበር። የአሜሪካ ፕሬዝደንት ለመሆን ጥረት ማድረግ የጀመሩት ደግሞ ከ33 ዓመታት በፊት እአአ 1987 ላይ። ባይደን በጥቁር አሜሪካውያን ዘንድ ትልቅ ተቀባይነት አላቸው። የቀረቡባቸው ክሶች ከአንድ ዓመት በፊት 8 ሴቶች ባይደን ጾታዊ ትንኮሳ ...
news-41925360
https://www.bbc.com/amharic/news-41925360
አሽከርካሪ አልባዋ አውቶብስ በመጀመሪያ ቀኗ ግጭት ገጠማት
በርከት ያሉ ሰዎችን አሣፍራ በላስ ቬጋስ ከተማ ስትጓዝ የነበረችው አሽከርካሪ አልባዋ አውቶብስ በመጀመሪያ ቀን ሥራዋ ከአንድ ሌላ ተሽከርካሪ ጋር ነው የተጋጨችው።
የተጎዳ ሰው እንደሌለ ያሳወቁት ባለሥልጣናቱ ጥፋቱ በተቃራኒ አቅጣጫ ሲያሽከረክር የነበረ ሹፌር ነው ሲሉ ገልፀዋል። አሽከርካሪ አልባዋ አውቶብስ በአሜሪካ በሕዝብ መመላለሻ መንገድ ላይ ጥቅም በመስጠት የመጀመሪያዋ መሆን ችላለች። አውቶብሷ እስከ 15 ሰው ድረስ የማሣፈር አቅም ሲኖራት በሰዓት እሰከ 45 ኪሎ ሜትር መጓዝ ትችላለች። የላስ ቬጋስ ቃል-አቀባይ ጄስ ራድኬ ለቢቢሲ እንደተናገሩት ገጭቱ ቀላል የሚባል ስለሆነ በቅርብ ቀናት ውስጥ አውቶብሷ ወደ መደበኛ ሥራዋ ትመለሳለች ሲሉ ገልጸዋል። "አሽከርካሪ ...
43918191
https://www.bbc.com/amharic/43918191
ከባድ ዝናብና የጎርፍ አደጋ በአንዳንድ አካባቢዎች ጉዳት አስከተለ
ባለፉት ጥቂት ሳምንታት በደቡብ፣ በደቡብ ምሥራቅና በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ የጎርፍ አደጋ ተከስቷል። በዚህም በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት ከመድረሱ ባሻገር መንገዶች በመዘጋታቸው በአካባቢዎቹ የሚገኙ ነዋሪዎች ለችግር መጋለጣቸውን ይናገራሉ።
አሁን እየጣለ ያለው ዝናብ ለእርሻና ለተለያዩ ተግባራት የሚጠቀምና የተጠበቀ ቢሆንም መጠኑ ከፍተኛ በመሆኑ ግን የተለያዩ ጉዳቶችን እያስከተለ መሆኑን የሚናገሩት የጉጂ ዞን የአደጋ ስጋት አመራር ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አበበ አባቡልጋ ናቸው። ይህንን ዝናብ ተከትሎ በተለያዩ የኢትዮጵያ ደቡብና ደቡብ ምዕራብ አካባቢዎች "መንገዶች የመቆረጥ፣ ፀረ-ሰብል ተባዮች መከሰት፣ በንብረት ላይ ጥፋት መድረስና የመሳሰሉ ጉዳቶች ተከስተዋል" ይላሉ አቶ አበበ። የሚጥለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ ጎርፍ ጉዳት ካደረሰባቸው አካ...
news-53511868
https://www.bbc.com/amharic/news-53511868
የኮሮናቫይረስ መድኃኒትን ከአፍሪካ ባሕላዊ መድኃኒቶች ለመፈለግ ቡድን ተቋቋመ
ለኮሮናቫይረስ የሚሆን መድኃኒትን ከባሕላዊ መድኃኒቶች ለማግኘት የሚደረግ ጥረትን የሚደግፍና የሚያማክር ኮሚቴ በዓለም ጤና ድርጅት እና በአፍሪካ የበሽታ መከላከያ ማዕከል አማካይነት ተቋቋመ።
በአፍሪካ ውስጥ የተለያዩ ባሕላዊ የኮቪድ-19 መድኃኒቶች እንዳሉ ቢነገርም ፈዋሽነታቸው ግን አልተረጋገጠም በኮሚቴው ውስጥ የሚሳተፉት ባለሙያዎች የአፍሪካ አገራት ባሏቸው ባሕላዊ መድኃኒቶች ዙሪያ በሳይንስ፣ ደኅንነታቸውን የተጠበቀ በማድረግና በጥራት በኩል እንደሚያማክሩ ተገልጿል። ይህ ባሕላዊ መድኃኒቶችን ለኮሮናቫይረስ ለማዋል የሚደረገውን ጥረት የሚደግፈው ኮሚቴ አገራት በመድኃኒቶቹ ላይ በሚያደርጉት ሙከራ ወቅት አስፈላጊውን ዓለም አቀፋዊ የጥራት ደረጃዎችን የጠበቁ እንዲሆኑ ድጋፍ እንደሚያደርግ ከዓለም ...
news-45047215
https://www.bbc.com/amharic/news-45047215
ፌስቡክና ኢንስታግራም ላይ የምናጠፋው ጊዜ ገደብ ሊበጅለት ነው
የፌስቡክና ኢንስታግራም ተጠቃሚዎች በእነዚህ መተግበሪያዎች ላይ የሚያጠፉትን ጊዜ ለመገደብ የሚያስችል አሰራር ተግባራዊ ሊያደርጉ እንደሆነ ፈጣሪዎቹ ገልጸዋል።
ውሳኔው ላይ የተደረሰው አብዛኛዎቹ ተጠቃሚዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ከመጠን ያለፈ ጊዜ እያሳለፉ ስለሆነና ይህም በአእምሮ ጤና ላይ አሉታዊ ተጽህኖ እያስከተለ ስለሆነ ነው። • በሞባይልዎ የኢንተርኔት ወጪ ተማረዋል? • በፌስቡክ ማስታወቂያ የተሳካ ጋብቻ • ፌስቡክ የተጠቃሚዎችን ግላዊ መረጃ መበርበሩን አመነ በዚህ መሰረት ተጠቃሚዎች በፌስቡክና ኢንስታግራም ላይ ምን ያህል ጊዜ እንዳጠፉ ማወቅ የሚችሉ ሲሆን፤ የተመደበላቸው ጊዜ ሲያልቅም አስታዋሽ መልዕክት እንዲያገኙ እንደሚደረግም ተገልጿል። በተጨማሪም...
46259192
https://www.bbc.com/amharic/46259192
በሸካ ዞን ባለው አለመረጋጋት የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ለወራት ሥራ እንደፈቱ ተነገረ
በደቡብ ብሔር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል በምትገኘው ሸካ ዞን የተለያዩ ግጭቶች መሰማት ከጀመሩ ጥቂት ወራቶችን አስቆጠሩ።
ይህም አለመረጋጋት በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ የተመደቡ ተማሪዎችን የትምህርት ጉዳይ አስተጓጉሏል። የዚህ ችግር መንስኤ በነዚህ ጥቂት ወራት የተከሰተ ሳይሆን ከ1985 ዓ.ም. ጀምሮ የሸኮ ሕዝብ ራሳችን በራሳችን እናስተዳድር የሚለው ጥያቄ ምላሽ ሳያገኝ መቅረቱ እንደሆነ በሥራ ምክንያት ነዋሪነቱን አዲስ አበባ ያደረገውና የአካባዊው ተወላጅ ኮስትር ሙልዬ ይናገራል። የያደገበትን አካባቢ 'ትንሿ ኢትዮጵያ' ሲል የሚጠራው ኮስትር የሸካ ዞን የብዙ ህዘቦች መናኸሪያም እንደሆነች ይናገራል። በተለይም ከጥቂት ጊዜ ወራ...
news-54768126
https://www.bbc.com/amharic/news-54768126
ሕዳሴ ግድቡ ለሱዳን ምን ይዞ ይመጣል? ከሱዳናዊቷ አንደበት
ሱዳናዊቷ ጋዜጠኛ ዘይነብ ሞሐመድ ሳሊህ፤ ኢትዮጵያ እየገነባች ያለችው አጨቃጫቂው ግድብ ለሱዳን ሊያመጣቸው ስለሚችላቸው በረከቶች ለቢቢሲ በላከችው ደብዳቤ እንደሚከተለው ታስነብባለች።
የሱዳን አርሶ አደር በዚህ ዓመት ሱዳን ባልተጠበቀ ጎርፍ ተጥለቅልቃ ከ100 በላይ ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል። ከ875 ሺህ በላይ ሱዳናውያን ላይ ደግሞ ጉዳትን አስከትሏል። ይህ ብቻ አይደለም። የናይል ወንዝ ውሃ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሶ መኖሪያ መንደሮችን ሙሉ በሙሉ አውድሟል። የኤሌክትሪክ ምሶሶዎችን ደርምሶ ሚሊዮኖችን በጨለማ አስውጧል። አንዳንድ የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚሉት፤ ኢትዮጵያ እየገነባች ያለችው ግደብ ሙሉ በሙሉ ሥራ ላይ ውሎ ቢሆን ኖሮ ጎርፉ ሱዳን ላይ ይህን ያክል ጉዳት ባልደረሰ ነበር።...
news-54641714
https://www.bbc.com/amharic/news-54641714
ኮሮናቫይረስ፡ በኦክስፎርዱ የክትባት ሙከራ ላይ አንድ ሰው ቢሞትም የደህንነት ስጋት የለበትም ተባለ
በአስትራዜኔካ እና ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ በጥምረት እየበለጸገ የሚገኘው የኮሮናቫይረስ ክትባት ላይ ሙከራ በሚደረግባት ብራዚል የአንድ በጎ ፈቃደኛ ሕይወቱ ማለፏን ተከትሎ ክትባቱ ምንም አይነት የድህንነት ስጋት እንደሌለበት ተገለጸ።
የብራዚል ጤና ባለስልጣን ከሙከራው ጋር በተያያዘ ሕይወቱ ስላለፈው በጎ ፈቃደኛ ምንም አይነት መረጃ ከመስጠት ተቆጥቧል። የኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ የምርምር ቡድን በበኩሉ በጉዳዩ ላይ ጥንቃቄ የተሞላበት ምርመራ እንደሚደረግና ክትባቱ ግን ምንም አይነት የደህንነት ስጋት እንደሌለበት አስታውቋል። ቢቢሲ ባገኘው መረጃ መሰረት ደግሞ በጎ ፈቃደኘው ክትባቱን አልወሰደም። በኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ እየተሰራ የሚገኘው ክትባት ላይ ከሚሳተፉት በጎ ፈቃደኞች መካከል ግማሽ የሚሆኑት ብቻ ሲሆን ክትባቱን እንዲወስዱ የተደረገ...
news-55802354
https://www.bbc.com/amharic/news-55802354
የዓለም ምግብ ድርጅት የአንበጣ መከላከያ ርጭት ለማካሄድ የገንዘብ እጥረት ገጥሞኛል አለ
የተባበሩት መንግሥታት የዓለም ምግብ ድርጅት (ፋኦ) በምስራቅ አፍሪካ የአንበጣ ወረርሽኝን ለመዋጋት ያሰማራቸውን አውሮፕላኖች ሙሉ በሙሉ በገንዘብ እጥረት ምክንያት ሊያቆማቸው እንደሚችል አስጠነቀቀ።
የዓለም ምግብ ድርጅት እንዳለው ከሆነ አውሮፕላኖችን ለማንቀሳቀስ 38 ሚሊዮን ዶላር ይፈልጋል። አዲስ የአንበጣ ወረርሽኝ ኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያ ተከስቶ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ገበሬዎችን ሕይወት ፈተና ውስጥ መጣሉ ተልጿል። እነዚህ በአንበጣ ወረርሽኝ የተጎዱ አካባቢዎች በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ እንዲሁም በከባድ ጎርፍ ከፍተኛ ቀውስ ውስጥ እንደሚገኙ ተገልጿል። እንደ ፋኦ ምዘና ከሆነ በኬንያ ብቻ በ11 ግዛቶች የአንበጣ ወረርሽኝ የተከሰተ ሲሆን መንጋው ወደ ታንዛንያ የባህር ዳርቻዎች እየተመመ መሆኑ ተገልጿ...
news-56529611
https://www.bbc.com/amharic/news-56529611
ቴክኖሎጂ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ዘልቆ ፊታችንን እያየ ነው
በፊት ገጽታ የሚከፈት ስልክ የያዙ ሰዎች የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ አድርጎ ስልክ መክፈት እንደማይሞከር ያውቁታል።
ምንም እንኳ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጨርቆች 'ፌሻል ሪኮግኒሽን' [የፊት ቅርፅን አይቶ ማንነት የሚለይ] ቴክኖሎጂን ቢፈታተኑትም አልቻሉትም። ይህ ጉዳይ ባዕድ ሊመስል ይችላል ግን ቴክኖሎጂ በኮቪድ-19 ምክንያት ፊታችንን ላይ የምናደርገውን መሸፈኛ ዘልቀው እየለየን ነው። የዓለም ሕዝብ ሳይወድ በግዱ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ማጥለቅ የጀመረው በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ነው። ይሄኔ ነው የፌሻል ሪኮኒሽን ነቃፊዎች የደስታ ድምጻቸውን ያሰሙት፤ የቴክኖሎጂው ሰዎች ደግሞ በሐዘን አንገታቸውን የደፉት...
news-53758758
https://www.bbc.com/amharic/news-53758758
ብልጽግና ፡ የአቶ ሽመልስ አብዲሳ ንግግር "የግለሰብ እንጂ የብልጽግና አቋም አይደለም"
አማራ ብልጽግና ፓርቲ ላለፉት ሁለት ቀናት በክልሉና በአገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት ሲያካሂድ ቆይቷል። ውይይቱን መጠናቀቅ ተከትሎ ትላንት ምሽት የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አገኘሁ ተሻገር መግለጫ ሰጥተዋል።
የሕግ የበላይነት፣ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ፣ የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ አደረጃጀት፣ የክረምት ሥራዎች ግምገማ፣ የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ ስለተፈጠሩት ጉዳዮችና የአቶ ሽመልስ አብዲሳ ንግግር በውይይቱ መነሳታቸውን አስታውቀዋል። የሕግ የበላይነትን በማስከበር ረገድ በክልሉ በሕገ ወጥ አደረጃጀት ስር የነበሩትን እንዲፈርሱ መደረጉን ተናግረዋል። በዚህም በሕግ የሚፈለጉ ሰዎችን ለህግ እንዲቀርቡ የተደረገ ሲሆን በአጠቃላይ የክልሉ ሠላም በጥንካሬ ተነስቷል ብለዋል አቶ አገኘሁ። "ክልሉ የተሟላ ሠላ...
54795923
https://www.bbc.com/amharic/54795923
በምዕራብ ወለጋ ጉሊሶ ወረዳ የሆነው ምን ነበር?
በምዕራብ ወለጋ ጉሊሶ ወረዳ፣ ጋዋ ቃንቃ ቀበሌ በደረሰ ጥቃት ቢያንስ 32 ሰዎች በታጣቂዎች ተገድለዋል።
የኦሮሚያ ፖሊስ ከትናንት በስቲያ፣ ጥቅምት 22/ 2013 ዓ.ም የተገደሉት ሰዎች ቁጥር 32 ነው ሲል የዓይን እማኞች እና አምነስቲ በበኩላቸው የሟቾች ቁጥር ቢያንስ 54 ነው ይላሉ። የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በበኩሉ በጥቃቱ የተገደሉት ሰዎች ቁጥር 32 እንደሆነ ቢጠቀስም ኮሚሽኑ ያገኛቸው መረጃዎች አሃዙ ከዛ በላይ ሊሆን እንደሚችል ይጠቁማሉ ብሏል። ይህ ግድያ የተፈጸመው ንጹሃን ዜጎች ለስብሰባ በሚል ምክንያት ተጠርተው በአንድ ስፍራ በኃይል እንዲሰበሰቡ ከተረጉ በኋላ መሆኑን የዓይን እማኞች ለቢቢሲ ተናግ...
52423332
https://www.bbc.com/amharic/52423332
ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ ግርፋት እንዲቆም ጠቅላይ ፍርድ ቤት አዘዘ
ሳኡዲ አረቢያ ግርፋትን መቀጣጫ ማድረግ ልታቆም እንደሆነ አንድ ለመገናኛ ብዙሃን የተላከ ሕጋዊ ሰነድ ጠቆመ።
ከሃገሪቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የወጣው መረጃ እንደሚያሳየው ያጠፉ ሰዎች ከግርፋት ይልቅ በእሥራት ወይም በገንዘብ እንዲቀጡ ይደረጋል። ሰነዱ፤ ይህ የንጉሥ ሰልማንና ልጃቸው አልጋ ወራሽ ልዑል ሞሐማድ ቢን ሰልማን የሰብዓዊ መብት ለውጥ እርምጃ አካል ነው ይላል። ሳኡዲ መንግሥትን የተቃወሙ ሰዎችን በማሠርና በጋዜጠኛ ጃማል ኻሾግጂ ግድያ ከዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ትችት ሲደርስባት ቆይቷል። የሳኡዲ እርምጃዎች የሚቃወሙ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች፤ ሃገሪቱ ሰብዓዊ መብት በመርገጥ ወደር የላትም ሲሉ ይወነጅላሉ። ሐሳ...
56151142
https://www.bbc.com/amharic/56151142
ዩናይትድ አየር መንገድ ቦይንግ 777 አውሮፕላኖችን ከበረራ አገደ
የአሜሪካው ዩናይትድ አየር መንገድ 24 ቦይንግ 777 አውሮፕላኖችን ከበረራ አገደ።
አየር መንገዱ አውሮፕላኖቹን ከበረራ ያገደው ባሳለፍነው ቅዳሜ ከአውሮፕላኖቹ አንዱ ሞተሩ ላይ አደጋ ካጋጠመው በኋላ ነው። አውሮፕላኑ 231 መንገደኞችንና አስር የበረራ አስተናጋጆችን አሳፍሮ የነበረ ሲሆን በዴንቨር አውሮፕላን ማረፊያ ለማረፍ ተገዷል። እስካሁን በአደጋው የደረሰ ጉዳት የለም ተብሏል። የአውሮፕላኑ ስብርባሪዎችም በአቅራቢያው ባሉ የመኖሪያ ቦታዎች ወዳድቀው ተገኝተዋል። ይህንንም ተከትሎ ጃፓን ተመሳሳይ ፕራት እና ዊትኒ 4000 ሞተር የተገጠመላቸውን ቦይንግ 777 አውሮፕላኖችን የሚጠቀሙ ሁሉም...
news-56330257
https://www.bbc.com/amharic/news-56330257
ኮሮናቫይረስ፡ አሜሪካ የተከተቡ ዜጎቿ ጭምብል ሳያደርጉ መሰባሰብ ይችላሉ አለች
የአሜሪካ የበሽታዎች መቆጣጠር እና መከላከል ማዕከል (ሲዲሲ) የኮሮናቫይረስ ክትባት የተከተቡ ሰዎች ወደቀደመ ህይወታቸው መመለስ ይችላሉ የሚል መመሪያ አውጥቷል።
በዚህም መሰረት ክትባቱን የተከተቡ ሰዎች ጭምብል (ማስክ) ሳያደርጉ በቤት ውስጥ መሰብሰብ ይችላሉ ተብሏል። ሲዲሲ እንዳስታወቀው የመጨረሻውን ክትባት ከተከተቡ ከሁለት ሳምንት በኋላ ከኮሮናቫይረስ ስጋት ነፃ ናቸው ብሏል። እስካሁን ድረስ አሜሪካ ከ30 ሚሊዮን በላይ ዜጎቿን ከትባለች። የአገሪቱ የጤና ባለስልጣናት አዲሱን የደህንነት መመሪያ ይፋ ያደረጉት በትናንንትናው እለት ዋይት ሃውስ ውስጥ የኮሮናቫይረስ ግብረ- ኃይል መግለጫ ላይ ነው። መመሪያው የኮሮናቫይረስ ክትባትን የወሰዱ ሰዎች ማድረግ ይችላሉ ብሎ...
44206716
https://www.bbc.com/amharic/44206716
በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን እስረኞች አሁንም በሳዑዲ እስር ቤት ይገኛሉ
ስሜ አይጠቀስ ብሎ አስተያየቱን ለቢቢሲ የሰጠው ግለሰብ ከሁለት አመት በፊት ከየመን ወደ ሳዑዲ አረቢያ ሲሄድ ነበር ለእስር የተዳረገው። በሳዑዲ ጅዳ ጂዛኔ እስር ቤት ከሚገኙ በርካታ ኢትዮጵያውያን እስረኞች አንዱ ነው።
ባለፈው ሳምንት ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ በሳዑዲ ያሉ እስረኞችን ለማስፈታት የመደራደራቸው ዜና ተስፋ ሰጥቶታል። "ዜናው እውን ከሆነ በህይወቴ አዲስ ምዕራፍ ይከፈታል" ብሏል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባለፈው ሳምንት አርብ ከሳዑዲው አልጋ ወራሽ ልዑል መሀመድ ቢን ሳልማን ጋር በኢትዮጵያና ሳዑዲ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙርያ መክረዋል። ከተወያዩባቸው ጉዳዮች መሀከልም ኢትዮጵያውያን እስረኞችን ማስፈታት ይገኝበታል። በመሪዎቹ ስምምነት መሰረት በመቶዎች የሚቆጠሩ እስረኞች ተለቀው ወደ ኢትዮጵያ እየተመለሱ ነው። አ...
news-43806424
https://www.bbc.com/amharic/news-43806424
ዳይመንድ ድረገጹ ላይ በለቀቀውን ቪዲዮ ለእስር ተዳረገ
ከአፍሪካ እውቅ ድምጻውያን መካከል አንዱ የሆነው ዳይመንድ ፕላትነምዝ በኢንስታግራም ገጹ ላይ ከአንዲት ሴት ጋር ሲሳሳም የሚያሳይ ምስል ከለቀቀ በኋላ በታንዛኒያ ፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል።
ፖሊስ የእውቁ ድምጻዊ ተግባር አሳፋሪ እና የማህብረሰቡን እሴት የጣሰ ነው ብሏል። ዳይመንድ ከሳምንታት በፊት የተለያዩ ሽልማቶችን ያገኘበት ''ቦንጎ ፍላቭ'' የተሰኘው የሙዚቃ ቪዶዮ በታንዛንያ መንግሥት ወሲብ ቀስቃሽ ምስሎች እና ግጥሞች አሉበት በሚል በአገሪቱ እንዳይታይ ካገደ በኋላ የትውልድ ሃገሩን ጥሎ እንደሚወጣ ዝቶ ነበር። የኢንፎርሜሽን ሚንስትሩ ሃሪሰን ማክዌምቤ ለምክር ቤት አባላት እንደተናገሩት ሙዚቀኛው ከጥቂት ሳምንታት በፊት የተላለፈውን የኤሌክትሮኒክ እና ፖስታል ህግጋትን ተላልፏል። ዳይመን...
news-48010853
https://www.bbc.com/amharic/news-48010853
ከአምቦ ከተማ ነዋሪ ለዶ/ር አምባቸው የቀረቡ 4 ጥያቄዎች
የኦሮሞ እና የአማራ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት መድረክ ትናንት ሚያዝያ 13 ቀን 2011 ዓ. ም. በአምቦ ከተማ ተካሂዷል።
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ምክትል ፕሬዝደንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና የአማራ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳደር ዶ/ር አምባቸው መኮንን በአምቦ ከተማ በሕዝብ ለሕዝብ መድረኩ ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ዶ/ር አምባቸው መኮንን እና የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የክልሎቹ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ተገኝተዋል። • የተጠበቀውን ያህል የቤንሻንጉል ተፈናቃዮች አልተመለሱም በውይይቱ ላይ የተለያዩ ጥናታዊ ጽሁፎች የቀረቡ ሰሆን ከመድረኩ ተሳታፊዎችም ጥያቄዎች ተሰንዝረዋ...
news-52962757
https://www.bbc.com/amharic/news-52962757
በኢንዶኔዢያዋ የውሃ ጉድጓድ ውስጥ ወድቆ ስድስት ቀናት የቆየው ኢንግሊዛዊ በህይወት ተገኘ
በኢንዶኔዢያዋ ባሊ ደሴት የውሃ ጉድጓድ ውስጥ ወድቆ ለስድስት ቀናት የቆየው እንግሊዛዊ በስተመጨረሻ ሕይወቱን ማትረፍ ተችሏል።
ጄኮብ ከጉድጓዱ ሲወጣ የ29 ዓመቱ ጄኮብ ሮበርትስ በፔካቱ መንደር ውሻ ሲያሯሩጠው ለማምለጥ ሲሞክር ነው አራት ሜትር በሚጠልቀው ጉድጓድ ውስጥ የወደቀው። ከአደጋው በኋላ እግሩ እንደተሰበረ የአካባቢው ባለስልጣናት ገልጸዋል። ምንም እንኳን ጉድጓዱ ውሃ ባይኖርበትም እግሩ በመሰበሩ ምክንያት መውጣት ሳይችል ቆይቷል። በአካባቢው የነበሩ የአይን እማኞች እንደገለጹት በጉድጓዱ ውስጥ ትንሽ ውሃ በመኖሩ ለስድስቱ ቀናት የሚጠጣውን ማግኘት ችሏል። ጄኮብ ሮበርትስ ለስድስት ቀናት ያለመታከት የድረሱልኝ ጥሪውን ሲያሰማ...
news-56755319
https://www.bbc.com/amharic/news-56755319
ምርጫ 2013፡ ግማሽ ያህል የምርጫ ጣቢያዎች አልተከፈቱም፣ በአፋርና በሶማሌ ምዝገባ አልተጀመረም
ሊካሄድ ሰባት ሳምንት ብቻ በቀረው ስድስተኛው አገራዊና ክልላዊ ምርጫ ላይ የመራጮች ምዝገባ ይካሄድባቸዋል ከተባሉት የምርጫ ጣቢያዎች ወደ ግማሽ የሚጠጉት አለመከፈታቸውን የምርጫ ቦርድ ገለጸ።
ምርጫ ቦርድ ዋና ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ የመራጮች ምዝገባ ከተጀመረ ከሦስት ሳምንት በላይ ሲሆነው በተለያዩ ክልሎች ውስጥ ተከፍተው ድምጽ ሰጪዎችን ይመዘግባሉ ተብለው ከታቀዱት 50 ሺህ ያህል የምርጫ ጣቢያዎች ውስጥ በአሁኑ ጊዜ ምዝገባ እያካሄዱ ያሉት 25 ሺህ 151ዱ ሲሆኑ ከ24 ሺህ በላይ የሚሆኑት ግን ሥራ አልጀመሩም። ከዚህም ውስጥ የሶማሌና የአፋር ክልሎች ውስጥ የመራጮች ምዝገባ እንዳልተጀመረም ተገልጿል። ይህ የተገለጸው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የመራጮች ምዝገባና አጠቃላይ የምርጫ ሥራዎች...
52902907
https://www.bbc.com/amharic/52902907
በነቀምቴ አንድ የፖሊስ አባል በ'አባ ቶርቤ' በጥይት ሲገደል ሌላኛው ቆሰለ
በነቀምቴ ከተማ 'አባ ቶርቤ' በሚባለው ቡድን ሁለት የከተማው ፖሊስ አባላት ዛሬ ረቡዕ በጥይት ተመትተው የአንደኛው ህይወት አለፈ።
በፖሊሶቹ ላይ ጥቃቱ የተፈጸመው ከቀትር በፊት ከረፋዱ አምስት ሰዓት ገደማ ላይ ሲሆን በጥይት ከተመቱት የአንደኛው የከተማዋ ፖሊስ አባል ህይወቱ ሲያልፍ ሌላኛው ደግሞ ሆስፒታል ገብቶ በጽኑ ሕሙማን ክፍል ውስጥ እንደሚገኝ የነቀምቴ ከተማ ጸጥታ እና አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሚስጋኑ ወቅጋሪ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ኃላፊው እንዳሉት "በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ሰዎችን በማስፈራራት ከዚያም ጥቃት በሚፈጽመው በዚህ ቡድን የከተማው ሁለት የፖሊስ አባላት በሽጉጥ ተመትዋል። አንዱ ህይወቱ ሲያልፍ አንዱ ደግሞ ቆስሎ...
news-49875293
https://www.bbc.com/amharic/news-49875293
ሕንድ ውቅያኖስ ውስጥ የገባው መኪና እየተፈለገ ነው
ከኬንያ ሞምባሳ ወደብ ወደ ባህር ዳርቻው የእቃና የሰው ማሻገሪያ መርከብ ላይ ሆኖ ሲያቋርጥ የነበረ መኪና ሕንድ ውቅያኖስ ውስጥ ገብቶ እየተፈለገ መሆኑ ተገለፀ።
መኪናው ውስጥ ሦስት ሰዎች ሳይኖሩ እንዳልቀረ የኬንያ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። • በፀሐይ የሚሰራው የሕዝብ ማመላለሻ ጀልባ • በወለደች በ30 ደቂቃ ውስጥ የተፈተነችው ተማሪ ስንት አስመዘገበች? አደጋው ትናንት ያጋጠመ ሲሆን ከሞምባሳን ወደ ሊኮኒን በማቋረጥ ላይ ሳለ መሃል ላይ ሲደርስ ወደ ኋላ በመንሸራተቱ አደጋው እንዳጋጠመው ታውቋል። አደጋው ሲደርስ የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስልም በትዊትር ላይ በስፋት ተሰራጭቷል። የ Twitter ይዘት መጨረሻ, 1 የዓይን እማኞች ለዴይሊ ኔሽን ጋዜጣ እንደተናገሩት እ...
48836228
https://www.bbc.com/amharic/48836228
የሆንግ ኮንጓ መሪ የተቃዋሚዎችን ድርጊት አወገዙ
የሆንግ ኮንጓ መሪ ካሪ ላም የትላንቱን የተቃዋሚዎች ድርጊት አውግዘዋል።
ትላንት ተቃዋሚዎች የሆንግ ኮንግን ሕግ አውጪ ምክር ቤት ጥሰው ገብተው እንዳልነበረ ማድረጋቸው ይታወሳል። ትላንት የመብት ተሟጋቾች በአደባባይ እያደረጉ የነበረው ተቃውሞ ተሳታፊ የነበሩ ግለሰቦች ከተቃውሞው ወጥተው ወደ ሕግ አውጪ ምክር ቤት በማምራት ለሰዓታት እቃ ሰባብረዋል። መሪዋ ተግባሩን "የሚያሳዝንና ብዙዎች ያስደነገጠ" ብለውታል። • ተቃውሞ በቻይና፡ መንግሥት 'የውጭ ኃይሎችን' እየወቀሰ ነው ትላንት ሆንግ ኮንግ ከእንግሊዝ አገዛዝ ነጻ ከወጣች በኋላ በቻይን ሥር የወደቀችበትን 22ኛ ዓመት ምክንያ...
news-48361902
https://www.bbc.com/amharic/news-48361902
ኢትዮጵያ፡ በታሪካዊው ቤተ መንግሥት ግቢ ውስጥ ምን አለ?
አርክቴክት ዮሐንስ መኮንን በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሥነ-ሕንፃና የቅርስ ጥበቃ መምህር ሲሆኑ በቤተ መንግሥቱ ውስጥ ከሚደረገው እድሳት ጋር ተያይዞ በበጎ ፈቃደኝነት ያስጎበኛሉ።
እርሳቸው እንደነገሩን ለመጀመሪያ ጊዜ ቤተ መንግሥቱ ከመጎብኘቱ አስቀድሞ 'እንግዶች ስለሚመጡ ባለሙያዎች ቢያስጎበኟቸው ይሻላል' በሚል ከቅርስ ጥበቃ፣ ከኪነ ሕንፃ ባለሙያዎች፣ የታሪክ አዋቂዎች የተውጣጡ ሰባት ባለሙያዎች በጠቅላይ ሚንስትሩ ቢሮ የተጋበዙ ሲሆን እርሳቸው አንዱ ነበሩ። • ከጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ጋር ማዕድ የቀረቡት ምን ይላሉ? በወቅቱም የሚያሰማሙ ጉዳዮች ላይ ተወያይተው የጋራ ነጥቦች ያዘጋጁ ሲሆን፤ ለጎብኝዎች ገለፃ ሲያደርጉ ነበር፤ በተለያየ ጊዜም ቤተ መንግሥቱን የመጎብኘት ዕድል ገጥ...
50218916
https://www.bbc.com/amharic/50218916
በጃፓን የኤርትራ አምባሳደር በስማቸው ማህበራዊ ሚድያ ላይ የወጣ መረጃን ውድቅ አደረጉ
በጃፓን የኤርትራ አምባሳደር እስቲፋኖስ አፈወርቂ 'የኤርትራ ህዝብ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ወደ ትግራይ እንዲሄዱ አይፈልግም' ብለዋል በሚል ማህበራዊ መገናኛ መድረክ ላይ በስማቸው የተሰራጨው መረጃ የእርሳቸው እንዳልሆነ ለቢቢሲ ተናገሩ።
"እኔ እንደዛ ብዬ አልተናገርኩም፣ አላሰብኩም አልጻፍኩምም። ሶሻል ሚድያ ብዙ ሰዎች ስለሚጠቀሙበት፣ የሆነ አካል ያደረገው ሊሆን ይችላል" ብለዋል። • "በኢትዮ ቴሌኮም ኃላፊ ግድያ ተጠርጥሮ በቁጥጥር ስር የዋለ የለም" የነቀምቴ ፖሊስ አዛዥ • የአይኤሱ መሪ አቡ ባክር አልባግዳዲ እንዴት ተገደለ? ከሁለት ሳምንት በፊት ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድና የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል የኤርትራው ፕሬዝዳንት ወደ ትግራይ ጉዞ የማድረግ ፍላጎት አላቸው በሚለው ጉዳይ ላ...
news-54217232
https://www.bbc.com/amharic/news-54217232
ፖለቲካ ፡ ለውጥ ለማምጣት የምን ያህል ሰዎች ተሳትፎን ይፈልጋል?
አንድን መሪ ከሥልጣን ለማስወገድ ምን ያህል ሰው መቃወም አለበት? የሚያዋጣው ነውጥ የቀላቀለ ተቃውሞ ነው ወይስ ሰላማዊ?
ከማይዘነጉ ንቅናቄዎች መካከል እንደ ጎርጎሮሳውያኑ በ1980ዎቹ የነበረው የፖላንድ ተቃውሞ፣ የደቡብ አፍሪካው የጸረ አፓርታይድ ትግል፣ የቱኒዝያውን ፕሬዘዳንት ያስወገደው የጃዝሚን አብዮት እና የፀደይ አብዮት (አረብ ስፕሪንግ) ይጠቀሳሉ። እነዚህ ጉልህ ለውጥ ማምጣት የቻሉ ንቅናቄዎች ናቸው። ወደ ቅርብ ጊዜ አብዮት ስንመጣ ደግሞ ቤላሩስን እናገኛለን። ፕሬዘዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ምርጫ አሸንፌያለሁ ማለታቸውን ተከትሎ በአስር ሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ለተቃውሞ ወጥተዋል። በርካቶች ታስረዋል፣ ስቃይና እን...
51657532
https://www.bbc.com/amharic/51657532
ከፋ ዞን፡ በቦንጋ ሠርግ አስደግሶ "የሙሽራዬ ቤት ጠፋኝ" ያለው ግለሰብ የእስር ጊዜውን አጠናቀቀ
በደቡብ ክልል፤ ከፋ ዞን፤ ቦንጋ ከተማ ሠርግ አስደግሶ "የሙሽራዬ ቤት ጠፋኝ" ያለው ግለሰብ ከእስር መለቀቁን የከተማው ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ክፍሌ ተካ ለቢቢሲ ገለፁ። ነገሩ እንዲህ ነው. . .
ግለሰቡ በቦንጋ ከተማ ቤት ተከራይቶ ይኖር ነበር። ዕድሜው አሁን ወደ 30 ይጠጋል። የኑሮ ሁኔታውም ዝቅተኛ ደረጃ የሚባል ዓይነት ነው ይላሉ የሚያውቁት። ታዲያ አንድ ቀን ለሠፈሩ ሰዎች "ላገባ ነው" ሲል ያበስራቸዋል። መቼም አንድ ሰው በሕይወቱ ወደ መልካም ምዕራፍ ሲሸጋገር ደስ ያሰኛልና እነርሱም ደስታቸውን ይገልፃሉ። "አበጀህ የእኛ ልጅ" ይሉታል። • 'ወንድ ያገቡት' ኡጋንዳዊ ኢማም ከኃላፊነታቸው ታገዱ • የቴክሳስ ፖሊስ ልማደኛዋን ድንኳን ሰባሪ እየፈለገ ነው ሁሉም ባቅሙ እያዋጣ እርሱም ካመጣው ጋ...
news-51232421
https://www.bbc.com/amharic/news-51232421
አሜሪካ ነፍሰ ጡር ቪዛ አመልካቾች ለመቆጣጠር አዲስ ሕግ አወጣች
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ነፍሰ ጡር ሴቶች ለመውለድ ሲሉ ወደ አሜሪካ እንዳይሄዱ ለመቆጣጠር የሚያስችል አዲስ ሕግ አወጣ።
'የወሊድ ቱሪዝም' ተብሎ የሚጠራውን እና አሜሪካ ሄዶ ለመውለድ የሚደረግን ጉብኝት ለመከላካል የወጣው ፖሊሲ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል። ሕጉ ነፍሰ ጡር ሴቶች ለሥራ ወይም ለጉብኝት ወደ አሜሪካ ለመጓዝ ቪዛ ሲያመለክቱ፤ ወደ አሜሪካ የሚሄዱበት ዋነኛ ምክንያት ለመውለድ አለመሆኑን የሚያሳይ ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል ይላል። በአሜሪካ ሕግ መሠረት በአገሪቷ የሚወለዱ ልጆች በቀጥታ የአሜሪካ ዜግነት ያገኛሉ። ይህ ሕግ ግን በፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ሲተች ቆይቷል። የፕሬዚደንት ትራምፕ አስተዳደር አዲ...
news-46383537
https://www.bbc.com/amharic/news-46383537
ኢትዮጵያ በዲፕሎማቶቿ ላይ ሽግሽግና ለውጥ ልታደርግ ነው
ኢትዮጵያ በተለያዩ የዓለም ሃገራት ያሉ ግማሽ ያህል ዲፕሎማቶቿን ቀደም ሲል ከነበሩባቸው የዲፕሎማቲክ መቀመጫዎች ወደ ሌላ ቦታ እንደሚዘዋወሩና አዲስ ከሚሾሙ አምባሳደሮች መካከልም ምሁራንና ታዋቂ ግለሰቦች እንደሚካተቱ ተጠቆመ።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም እንደተናገሩት ሚኒስትር መስሪያ ቤቱ በሃምሳ ዘጠኝ ኤምባሲ እና ቆንስላ ፅህፈት ቤቶች የሠራተኛ ድልድል አጠናቅቆ ተግባራዊ ማድረግ ጀምሯል። የአምባሳደሮች ሹመት በቅርቡ የሚጠበቅ ሲሆን፤ በመስሪያ ቤቱ ካገለገሉ ዲፕሎማቶች በተጨማሪ ምሁራንና ታዋቂ ግለሰቦችንም ያካተት እንዲሆን ይደረጋል በማለት "ምደባው ዕውቀትን እና ሙያዊ ብቃትን ብቻ መሰረት ያደረገ ነው" ብለዋል። • "ፓስፖርት መስጠት አልተከለከለም" የኢሚግሬሽንና የዜግነት ጉዳዮች ተቋም • ". . ...
43972248
https://www.bbc.com/amharic/43972248
ኮዴይን፦ ገዳዩ 'ሽሮፕ'
በሰሜን ናይጄሪያ በምትገኘው ካኖ የውስጥ ለውስጥ መንገዶች ላይ በቡድን ቡድን የሆኑ ወጣቶች፤ ቡናማ የመድሃኒት ብልቃጥ ጨብጠው ወፍራም ጣፋጭ ፈሳሽ እየተጎነጩ ነው።
ወጣቶቹ የሚጠጡት ለሳል ተብሎ የሚሰጠውን በተለምዶ 'ሽሮፕ' ተብሎ የሚጠራውን (የsyrup እና codeine ንጥረ ነገሮች ቅይጥ ) ፈሳሽ ነው። ጣፋጩን የእንጆሪ ጣዕም ያለውን መድሃኒት የሚጠጡ ወጣቶች ይሰክሩና እንዲናውዛሉ። ይሄ ትዕይንት በአስጨናቂ ሁኔታ በመላዋ ናይጄሪያ የተንሰራፋ ነው። የዚህ ኃይለኛ መድሃኒት ሱሰኞች ቁጥር ባልተጠበቀ ሁኔታ እጅጉን ከፍ ብሏል። እንደ ናይጄሪያ መንግሥት ቆጠራ በሰሜን ናይጄሪያ ሁለት ክልሎች ብቻ 3 ሚሊዮን ብልቃጥ ሽሮፕ በየቀኑ ይጠጣል። ውጤቱም እጅግ አሳዛኝ ነው። ...
54689433
https://www.bbc.com/amharic/54689433
ፈረንሳይ ምርቶቿ ላይ ማዕቀብ እንዳይጣል የመካከለኛው ምሥራቅ አገራትን ጠየቀች
ፈረንሳይ የተለያዩ ቁሳቁሶቿ ላይ ማዕቀብ እንዲጣል የሚደረጉ ቅስቀሳዎችን የመካከለኛው ምሥራቅ አገራት እንዲያስቆሙ ጠየቀች።
በኩዌት፣ ጆርዳን እና ካታር የሚገኙ አንዳንድ መደብሮች የፈረንሳይ ምርቶችን ማስወገድ ጀምረዋል ፕሬዘዳንት ኢማኑኤል ማክሮን፤ ነብዩ መሐመድን የሚያሳዩ ካርቱኖችን መሣል ይቻላል የሚል አቋም ማንጸባረቃቸውን ተከትሎ የፈረንሳይ እቃዎች ላይ ማዕቀብ እንዲጣል ጥሪ እየተደረገ ነው። በኩዌት፣ ጆርዳን እና ካታር የሚገኙ አንዳንድ መደብሮች የፈረንሳይ ምርቶችን ማስወገድ ጀምረዋል። በሊቢያ፣ ሶርያ እና የጋዛ ሰርጥ ተቃውሞ ተካሂዷል። ፈረንሳያዊ መምህር ሳሙኤል ፓቲ፤ የነብዩ መሐመድን የካርቱን ሥዕል ለተማሪዎቹ ካሳየ...
41855200
https://www.bbc.com/amharic/41855200
ጋሬጣ የተሞላበት የሴቶች የፖለቲካ ተሳትፎ በኢትየጵያ
በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የተደራጀ ተቃውሞ በሚነሳበት ወቅት የፊውዳላዊውን አገዛዝ ለመገርሰስ አስተዋፅኦ ያደረገው በጊዜው የነበረው የተማሪዎች እንቅስቃሴ የአብዮቱ አንቀሳቃሽ ሞተር ተደርጎ ይታያል።
በአገሪቷ ውስጥ የነበሩ የባሌና የጎጃም ገበሬዎች አመፅ፣ የመምህራን ሀገር አቀፍ እንቅስቃሴ እንዲሁም በአጠቃላይ ማህበረሰቡ በተለይም ሴተኛ አዳሪዎች በሰላማዊ ሰልፎች ላይ ከፍተኛ ተፅእኖ ቢኖራቸውም ታሪካቸው በተገቢው ሁኔታ አልሰፈረም። በዲላ ዩኒቨርስቲ መምህር የሆነችው መስከረም አበራ በዚህ ላይ እንደ ምክንያት የምታያቸው የተወሰኑ ፅንሰ-ሀሳቦች አሏት። መስከረም እንደምትለው ብዙ ፅሁፎች የሚፃፉት በወንዶች ስለሆነ የሴቶችን ሚና ያለማጉላት ጉዳይ አለ። ከዚህም በተጨማሪ በተማሪዎች እንቅስቃሴ ላይ የሴቶች...
news-54040199
https://www.bbc.com/amharic/news-54040199
2012፡ የኢህአዴግ መክሰም፣ የተማሪዎች እገታ፣ የምርጫ መራዘም፣ ግድያና እስር
በ2012 ዓ.ም የኢትዮጵያውያንን ፖለቲካዊ፣ ምጣኔ ሃብታዊና ማኅበራዊ ሕይወት በበጎም ሆነ በአሉታዊ ሁኔታ የሚነኩ ነገሮች ተከስተዋል።
ከእነዚህ ክስተቶች የትኞቹ ጉልህና ወሳኝ ናቸው የሚለውን ለመለየት እንደምንጠቀምበት መመዘኛ የተለያየ ቢሆንም፣ ቢቢሲ በተለይ በለውጥ ሂደት ላይ በምትገኘው ኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ያላቸው አንድምታ ከፍ ያለ ነው ያላቸውን ጥቂት ክስተቶችን መርጦ ቃኝቷል። ኢህአዴግ መክሰምና የብልጽግና ውልደት በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ አገሪቱን ሦስት አስርት ዓመታት ለሚጠጋ ጊዜ በብቸኝነት የአገሪቱን ሁለንተናዊ ህልውና የመራውና መሠረታዊ ለውጥ በማምጣት ረገድ የአራት የብሔር ድርጅቶች ግንባር የሆነው ኢህአዴግን ያህ...
51030413
https://www.bbc.com/amharic/51030413
ኮንጎ፡ ከ6ሺህ ሰዎች በላይ የሞቱበት የኩፍን ወረርሽኝ
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኩፍኝ ወረርሽኝ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 6ሺህ ማለፉን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ።
የኩፍኝ ወረርሽኝ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በርካቶችን እየገደለ ይገኛል የዓለም ዓቀፍ ጤና ድርጅት ይህ ወረርሽኝ በስፋትና በፍጥነት የተዛመተ መሆኑን በመግለጽ ከዓለማችን ትልቁ ነው ብሎታል። እ.ኤ.አ. በ2019 ብቻ 310 ሺህ ሰዎች በኩፍኝ በሽታ የተጠረጠሩ ሰዎች መመዝገባቸውን ድርጅቱ ጨምሮ አስታውቋል። • በኩፍኝ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ነው • ኢትዮጵያዊያን ለክትባቶች ከፍተኛ የሆነ አውንታዊ አመለካከት አላቸው • ኢትዮጵያ አሁንም 'ኩፍኝ አልወጣላትም' የኮንጎ መንግሥት ባለፈው መስከረም ወር...
news-48472488
https://www.bbc.com/amharic/news-48472488
ትራምፕ ወደ እንግሊዝ ምን ይዘው ይሄዳሉ?
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ እንግሊዝ የሚያደርጉትን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት በማስመልከት በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠር ፓውንድ ወጪ እየተደረገና ከፍተኛ የሆኑ የደህንነት ሥራዎችም እየተከናወኑ ነው።
በንግሥት ኤልሳቤጥ ጋባዥነት ከሰኞ ጀምሮ ለሦስት ቀናት ለሚደረገው የፕሬዝዳንቱ ጉብኝት፤ እስከ 18 ሚሊዮን ፓውንድ (666 ሚሊዮን ብር) ድረስ ወጪ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል። • ዶናልድ ትራምፕ ተከሰሱ የኋይት ሃውስ የደህንነት ሰዎች ወደ እንግሊዝ መግባት ጀምረዋል። ትራምፕን ተከትለው ወደ እንግሊዝ የሚሄዱት የደህንነት ቁሶችና የመጓጓዥ አይነቶች የትኞቹ ናቸው? ትራምፕን አጅበው የሚመጡትስ እነማን ናቸው? ፕሬዝዳንቱ ወደ እንግሊዝ የሚሄዱት በልዩ ሁኔታ የተሠራውን 'ኤር ፎርስ ዋን' ተሳፍረው ነው። 'ኤር...
news-50883361
https://www.bbc.com/amharic/news-50883361
የኢትዮጵያና የአማራ ክልል የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ አባላት ወደ ሞጣ ሊያቀኑ ነው
ከትናት በስቲያ በአማራ ክልል፣ በምሥራቅ ጎጃም ዞን ሞጣ ከተማ የሚገኘው ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን፣ ጀሚዑል ኸይራት ታላቁ መስጊድ እና አየር ማረፊያ መስጊድ ላይ ቃጠሎ መድረሱ አሳዛኝ መሆኑን የአማራ ክልል ሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ አስታውቋል።
ጉባኤው በድርጊቱ ማዘኑን አስታውቆ ለወደፊትም እንዲህ አይነት ድርጊት እንዳይፈጸም ጥሪውን አስተላልፏል። የኢትዮጵያ ሐይማኖት ጉባኤ አባላትና የአማራ ክልል ሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ አባላት ወደ ሞጣ በማቅናት ከነዋሪዎች ጋር እንደሚወያዩና የተለያዩ ድጋፎችን እንደሚያደርጉም አስታውቀዋል። • በሞጣ የተፈጠረው ምንድን ነው? ይህ የተገለጸው የአማራ ክልል ሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሞጣ ከተማ በሐይማኖት ተቋማት ላይ በደረሰው ጉዳት ዙሪያ መግለጫ በሰጡበት ወቅት ነው። "የሠው ልጅ ሊደረግበት የማይገባውን ነገር ሌ...
news-52411348
https://www.bbc.com/amharic/news-52411348
ኮሮናቫይረስ፡ በርካታ ሰዎች ከጂቡቲ ወደ ኢትዮጵያ እየተሻገሩ መሆኑ አሳሳቢ ሆኗል
በርካታ ሰዎች በኮረናቫይረስ ከተያዙባት ጎረቤት አገር ጂቡቲ የሚመጡ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ በመሆኑ፤ የበሽታውን ስርጭት ለመቆጣጠር የአፋርና አማራ ክልሎች ጥረት እያደረጉ መሆኑን አመለከቱ።
ከጂቡቲ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የጭነት መኪናዎች ጸረ ተዋህሲያን ይረጫሉ የአፋር ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ያሲን ሙስጠፋ ለቢቢሲ፤ "ከጅቡቲ ከበሽታው የሚሸሹ እንዲሁም ጾም ስለሆነ ሙቀቱን ለማሳለፍ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ በርካታ ሰዎች አሉ" ብለዋል። መንግሥት የኮሮናቫይረስ መስፋፋትን ለመቆጣጠር በድንበሮች በኩል የሰዎች እንቅስቃሴን ቢያግድም ከጂቡቲ "የሚገቡት ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ነው" ይላሉ ኃላፊው። አንድ ሚሊዮን የማይሞላ ሕዝብ ያላት ጂቡቲ አንድ ሺህ የሚጠጉ በበሽታው የተያዙ ሰዎችን በግዛቷ...
news-56966869
https://www.bbc.com/amharic/news-56966869
ነጻ ፕሬስ፡ ለሴት ጋዜጠኞች ተራራ ሆኖ የቀጠለው የኢትዮጵያ ሚዲያ
የኢትዮጵያን ሚዲያ የተቀላቀለችው ከሰባት አመት በፊት ነው። መአዛ ሃደራ ትባላለች። አራት አመታትን ካሳለፈችበት የቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር የተለያየችበት አጋጣሚ በኢትዮጵያ ጋዜጠኝነት ለሴቶች ያለውን ውጣ ውረድ ያስረዳል።
የስራ መልቀቂያዋን ከማስገባቷ ከወራት በፊት ባላወቀችው ምክንያት የሴቶችን ጉዳይ የሚመለከቱ ዘገባ እንዳትሰራ መደረግ መጀመሩን ታስታውሳለች። አዲስ የተመደበው አለቃዋ በተደጋጋሚ ሴቶችን የሚመለከት ጉዳይ ሲሆን "ስሜ ከተላከ ወዲያ በሌሎች ወንድ ዘጋቢዎች ይተካኛል" ትላለች። በዚሁ ምክንያት አለቃዋን «ለምን» ያለችው መአዛ "ፌሚኒስት ሆነሽ ጋዜጠኛ መሆን አትችይም" የሚል ምክንያት ነበር የተሰጣት። ነገሮችን በፆታ እኩልነት አይን ማየቷ እና ሁሌም ይህንን ለመጠየቅ ወደ ኋላ አለማለቷ ለአዲሱ አለቃዋ ምቾት ...
news-53121216
https://www.bbc.com/amharic/news-53121216
ኮሮናቫይረስ፡ ኮቪድ-19 ያስተጓጎለው የኢትዮጵያ የካንሰር ህክምና
የ33 ዓመቷ ሸምስያ ጀበል ተወልዳ ያደገችው ደሴ ነው። ወሎ ዩኒቨርስቲ ውስጥ ምግብ ቤት ትሠራ ነበር። አምና የመጀመሪያ ልጇ ሲታመምባት ለህክምና ከደሴ ወደ አዲስ አበባ ተላከች። የአራት ዓመት ልጇ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በተደረገለት ምርመራ የደም ካንሰር እንዳለበት ተነገራት።
በኮሮናቫይረስ ምክንያት በተለያዩ የህክምና አገልግሎቶች ላይ ጫና ተፈጥሯል ሸምሲያ ይህን ስትሰማ ዙሪያው ገደል እንደሆነባት ታስታውሳለች። ልጇን የምታሳክምበት ገንዘብ አልነበራትም። የሚደግፋትም ሰው አልነበረም። የካንሰር ህክምና ደግሞ እጅግ ውድ ነው። ልጇ የደም ካንሰር እንዳለበት በተነገራት በአንድ ወሩ፤ የልጇ አባት ‘አቅሜ አይችልም’ ብሎ ጥሏት እንደሄደ ትናገራለች። በወቅቱ የወር ከ15 ቀን ነፍሰ ጡር ነበረች። “ልጄ ደም በየጊዜው [ኬሞ ቴራፒ] ይወስዳል። ታዲያ የማሳክምበት ብር ጨርሼ ህክምናውን አ...
54348246
https://www.bbc.com/amharic/54348246
ባህል፡ በዋቄፈና እምነት ሀጥያት፣ ገነትና ገሃነም አሉ?
ዋቄፈና የቀደምት ኦሮሞ ሕዝቦች እምነት ሲሆን የእምነቱ ተከታዩች ሁሉን በፈጠረ አንድ አምላክ እንደሚያምኑ ይናገራሉ።
አቶ አስናቀ ተሾመ ኢርኮ፣ ላለፉት 20 ዓመታት ስለ ዋቄፈና እምነት አጥንተዋል። አሁንም በዓለም አቀፍ የዋቄፈና እምነት ምክር ቤት በአመራርነት እያገለገሉ ይገኛሉ። በዋቄፈና እምነት ዙሪያ የአገር ሽማግሌዎች እና ካደረጉት ጥናት የተረዱትን ለቢቢሲ እንዲህ በማለት አካፍለዋል። አቶ አስናቀ ቦረና አካባቢ በመሄድ ጥናታቸውን እንዳደረጉ ገልፀው "ፈጣሪ ስሙ መቶ፣ ሆዱ እንደ ውቅያኖስ ሰፊ፣ ሃሳቡ ደግሞ ንጹህ ነው፤" ድሮ ድሮ ሰው ሃጥያት መስራት ሳይጀምር በፊት የፈጣሪን ድምጽ የሰሙ ሰዎች ነበሩ ይባላል ይላሉ...
news-52773545
https://www.bbc.com/amharic/news-52773545
ኮሮናቫይረስ: የዓለምን ታሪክ የቀየሩ አምስት አደገኛ ወረርሽኞች
የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ የዓለምን ታሪክ እየቀየረ ነው። ቢሊዮኖች አኗኗራቸው ከወራት በፊት ከሚያውቁት የተለየ ሆኖባቸዋል። ኮሮናቫይረስ ወደፊት በታሪክ ከሚጠቀሱ ክስተቶች አንዱ መሆኑ አያጠራጥርም።
ኮሮናቫይረስስ ዓለማችንን በምን መልኩ ይለውጣት ይሆን? ኮሮናቫይረስ የዓለምን ታሪክ የቀየረ የመጀመሪያው ወረርሽኝ አይደለም። እስቲ ዋና ዋና ከሚባሉት አምስቱን ከታሪክ መዛግብት እናገላብጥ። ጥቁሩ ሞትና የአውሮፓ ሥልጣኔ በርካቶች ፈጣሪ ጥቁሩን ሞት እንዲነቅልላቸው ይፀልዩ ነበር በግሪጎሪ አቆጣጠር በ1350 ላይ አውሮፓን የመታው ጥቁሩ ሞት ተብሎ የሚታወቀው [የቡቦኒክ ትኩሳት] ወረርሽኝ የአህጉሪቱን አንድ ሦስተኛ ሕዝብ እንደቀጠፈ ይነገራል። አብዛኞቹ ሟቾች ደግሞ ለመሬት ባላባቶች እየሠሩ የሚያድሩ ገባሮች...
news-55328492
https://www.bbc.com/amharic/news-55328492
ፑቲን ለጆ ባይደን የዘገየ የእንኳን ደስ አለዎት መልእክት አስተላለፉ
ቭላድሚር ፑቲን ለጆ ባይደን የዘገየ የእንኳን ደስ አለዎት መልእክት አስተላለፉ
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከዓለም መሪዎች በጣም ዘግይተው ለተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የእንኳን ደስ አለዎት መልእክት አስተላልፈዋል፡፡ በሩሲያ የፕሬዝዳንቱ ጽሕፈት ቤት፣ ክሬምሊን፣ የኅዳሩ ምርጫ አሸናፊው በውል እስኪለይ ድረስ ዝምታን እንደሚመርጥ አስቀድሞ ገልጾ ነበር፡፡ አሁን ፑቲን እንኳን ደስ አለዎ የሚለውን መልእክት ያስተላለፉት የግዛት ድምጽ ተወካዮች (ኤሌክቶራል ኮሌጅ አባላት) ተሰብስበው የጆ ባይደንን አሸናፊነት ትናንት ማወጃቸውን ተከትሎ ነው፡፡ ባይደን ከ50 ግዛቶች 3...
news-52833584
https://www.bbc.com/amharic/news-52833584
በአሜሪካ እየተበራከተ የመጣው የፖሊስ ጭካኔ እና የተገደሉ ጥቁሮች
ባሳለፍነው ሰኞ አንድ ነጭ የፖሊስ መኮንን አንድ ጥቁር አሜሪካዊን በጉልበቱ አንገቱ ላይ ቆሞ ሲያሰቃየው ከቆየ በኋላ ሕይወቱ ማለፉን ተከትሎ በአሜሪካ ዘርን መሰረት ያደረገ የፖሊስ ጭካኔ ጉዳይ ህዝባዊ ቁጣን ቀስቅሷል።
ጆርጅ ፍሎይድ ሟች የ46 ዓመት ጎልማሳ ጥቁር አሜሪካዊ ጆርጅ ፍሎይድ ሲሆን በሐሰተኛ የገንዘብ ኖት ጥርጣሬ ፖሊስ በቁጥጥር ሥር ሊያውለው እንደመጣ ተጠቅሷል። ለአስር ደቂቃ በሚዘልቀው ተንቀሳቃሽ ምስል ላይ፣ ነጭ ፖሊስ የዚህን ጥቁር አሜሪካዊ አንገት በጉልበቱ ተጭኖት እያለ በጉልህ የሚታይ ሲሆን ተጠርጣሪው በበኩሉ ‹‹መተንፈስ አልቻልኩም እባክህን አትግደለኝ›› እያለ ሲማጸነው ይሰማል፡፡ በዛኑ ቀን ደግሞ አንዲት ነጭ ሴት ኒው ዮርክ በሚገኝ ፓርክ አንድ ጥቁር አሜሪካዊ ለምን ውሻሽን አታስሪውም አለኝ በማ...
news-54296033
https://www.bbc.com/amharic/news-54296033
እምቦጭ፡ ተገኘ የተባለው ፀረ እምቦጭ አረም "መድኃኒት" እና የተከተለው ውዝግብ
የአንቦጭ አረም የኢትዮጵያን ትልቁን ሐይቅ ጣና ላይ ተንሰራፍቶበት የሐይቁንና በዙሪያው የሚገኙ ነዋሪዎችን ህልውና ስጋት ውስጥ ከከተተው ዓመታት ተቆጥረዋል። አረሙ ያለመፍትሔ ከዓመት ዓመት በሐይቁ ላይ እየተስፋፋ ለሌሎች በአገሪቱ ለሚገኙ የውሃ አካላት ሊተርፍ እንደሚችል እየተነገረ ቆይቷል።
ውሃው ለተለያዩ አገልግሎቶች ስለሚውል ኬሚካል ደግሞ ተመራጭ አይደልም በየጊዜው የሰው ጉልበትን በመጠቀም ከተወሰነው ሐይቁ ክፍል ላይ አረሙን ለማስወገድ ከሚደረገው ጥረት ባሻገር የተለያዩ ባለሙያዎችና በጎ ፈቃደኞች ለወራሪው አረም የሚሆን መፍትሄ ለማግኘት ይሆናል ያሉትን የበኩላቸውን ሲያደርጉ ቆይተዋል። በሰው ጉልበትም በቴክኖሎጂም የተደረጉት ጥረቶች ውጤት ስላላስገኙ የአረሙ መስፋፋት እየጨመረ ይገኛል። ሰሞኑን ግን መሪጌታ በላይ አዳሙ የተባሉ ግለሰብ ለዚህ አሳሳቢ አረም መፍትሔ የሚሆን መድኃኒት እንዳገ...
49192266
https://www.bbc.com/amharic/49192266
ለዓመታት የተጠፋፉት የወላይታ ሶዶዋ እናትና የኖርዝ ኬሮላይናዋ ልጃቸው
አማረች ከበደ እባላለሁ። 20 ዓመቴ ነው። አሁን የምኖረው ኖርዝ ኬሮላይና፤ የተወለድኩት ደግሞ ወላይታ ሶዶ።
አማረች ከዓመታት በኋላ ከእናቷ ጋር ስትገናኝ ስለ ልጅነት ሕይወቴ ልንገርሽ. . . ሁለት ታላላቅ ወንድም እና አንድ ታናሽ እህት አለኝ። እህቴ አስቴር ትባላለች። ወላጅ አባታችን ብዙም በሕይወታችን ስላልነበረ አቅመ ደካማ እናቴ ብቻዋን አራት ልጆች ለማሳደግ ትንገታገት ነበር። እናቴ ቤተሰባችንን ለማስተዳደር ብዙ ውጣ ውረድ አይታለች። ከእኛ ከልጆቿ ውጪ አንዳችም አጋዥ አልነበራትም። ገበያ ወጥቼ አትክልት እገዛና አትርፈን እንሸጠዋለን። ያገኘሁትን ብር ለቃቅሜ ወደ ቤተሰቦቼ እሮጣለሁ። • "በኤችአይቪ የም...
news-53713057
https://www.bbc.com/amharic/news-53713057
አፍጋኒስታን፡ ምክር ቤቱ 400 የታሊባን እስረኞችን ለመፍታት ወሰነ
የአፍጋኒስታን ከፍተኛ ምክር ቤት ከባድ ወንጀሎችን በመፈፀም ተከሰው የነበሩ 400 የታሊባን እስረኞችን ለመፍታት የቀረበውን ሃሳብ አፀደቀ።
ሎያ ጂርጋ ተብሎ የሚጠራው ምክር ቤት ውሳኔው የተላለፈው የሰላም ድርድር እንዲጀመር ለማስቻል እንደሆነ አስታውቋል። አሜሪካ በአገሪቷ ያለው ወታደሮቿ ቁጥር በመጭው ሕዳር ወር ከ5 ሺህ በታች እንደሚሆን ካስታወቀች በኋላ ታሊባን በአፍጋኒስታንና በውጭ ዜጎች ላይ ጥቃት መፈፀምን ጨምሮ በሌሎች ወንጀሎች የተከሰሱ እስረኞቹ እንዲፈቱለት ሲጠይቅ ነበር። በዚህ ዓመት መጀመሪያ ላይም አሜሪካና ታሊባን ለ19 ዓመታት የዘለቀውን ግጭት ለመፍታት የሰላም ስምምነት ለማካሄድ መስማማታቸው ይታወሳል። የአሜሪካና የታሊባን አ...
news-46150597
https://www.bbc.com/amharic/news-46150597
የውልደት መጠን እጅጉኑ እየቀነሰ መሆኑ ታውቋል
ተመራማሪዎች እነሆ 'ጉደኛ ወሬ' ብለዋል፤ በዓለማችን የውልደት መጠን እጅግ በጣም እየመነመነ ነው። የት? ለምን? ትንታኔውን ለእኛ ተውት ይላሉ።
ግማሽ ያህል የዓለም ሃገራት አሁንም ከፍተኛ የሆነ የውልደት መጠን አላቸው ተመራማሪዎቹ ጥናት ካደረጉባቸው ሃገራት ገሚሱ የውልደት መጠናቸው ከመቼውም ጊዜ በላይ ቀንሷል፤ ይህ ደግሞ የህዝብ ቁጥር ቀውስ ማምጣቱ አይቀሬ ነው። አጥኚዎቹ ውጤቱን 'አስደናቂ' ብለውታል፤ ማንም አልጠበቀውምና። ሌላው ውጤቱን አስደንጋጭ ያደረገው ነገር በእነዚህ ሃገራት መጭው ጊዜ በርካታ ወጣቶች ሳይሆን በቁጥር የበዙ አያቶች የምናይበት መሆኑ ነው። የሮቦት ነገር. . . ወዴት ወዴት? «የወሊድ መቆጣጠሪያን ወዲያ በሉት»፦ ፕሬዚዳ...